1 Kings 2:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ነቲ ብዛዕባይ ዝተዛረቦ ቃሉ ምእንቲ ኺሕሉ፡ ደቅኹም ብመገዶም እንተ ኣስተብሃሉ፡ ብዅሉ ልቦምን ብዅሉ ነፍሶምን ብሓቂ ኣብ ቅድመይ ኪመላለሱ እንተ ዀይኖም፡ ኣይክትጐድለኩምን ኢኹም (ንሱ ይብለኩም)። ሰብኣይ ኣብ ዝፋን እስራኤል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ይኸውም እግዚአብሔር ስለ እኔ፦ ‘ልጆችህ መንገዳቸውን ቢጠብቁ፥ በፊቴም በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው በእውነት ቢሄዱ ከእስራኤል ዙፋን ሰው አይጠፋም’ ብሎ የተናገረውን ቃል ያጸና ዘንድ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይኸውም ደግሞ እግዚአብሔር ስለ እኔ። ልጆችህ መንገዳቸውን ቢጠብቁ፥ በፊቴም በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው በእውነት ቢሄዱ ከእስራኤል ዙፋን ሰው አይቈረጥብህም ብሎ የተናገረውን ቃል ያጸና ዘንድ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህ ሁሉ ነገር ታዛዥ ብትሆንለት፥ ‘ዘሮችህ በጥንቃቄ ተጠብቀው ቢኖሩ፥ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው በፊቴ በቅንነት ቢመላለሱ፥ በእስራኤል ዙፋን ላይ ነግሦ የሚገዛ ዘር አላሳጣህም’ ብሎ ጌታ የነገረኝን የተስፋ ቃል ይፈጽማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ መና ጎዳይ ታና፥ ‘ነ ዘረቱ ባረንቱ ደኡዋን ናገቲደ ደኦፐ፥ ኡንቱንቱ ታ ስንን ባረንቱ ኩመን ዎዛናፐነ ባረንቱ ኩመን ሸምፑዋፐ አማነቲደ ሀመቶፐ፥ እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡትያ አሳይ ነዉ ኡባካ የና’ ያጌዳ ህዶታ ቃላ ታዉ ፖላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay Med'inaa Goday taana, ‹Ne zeretsatuu barenttu de'uwaan naagettiide de'ooppe, unttunttu ta sintsan barenttu kumentsaa wozanaappenne barenttu kumentsaa shemppuwaappe ammanettiide hamettooppe, Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan uttiyaa Asay new ubbakka d'ayenna› yaageedda hidootaa k'aalaa taw polana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY taas, ‹Ne zereththati bantta oge naagikko, ta sinththan bantta kumeththa wozinappenne bantta kumeththa shemppofe ammanettidi hemettiko ne zereththafe Isra7eele kawota araatan uttiza as mulekka dhayssike› gida hidota qaala polana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ታስ፥ ‹ኔ ዜሬቲ ባንታ ኦጌ ናጊኮ፥ ታ ሲንን ባንታ ኩሜ ዎዚናፔኔ ባንታ ኩሜ ሼምፖፌ ኣማኔቲዲ ሄሜቲኮ ኔ ዜሬፌ ኢስራኤሌ ካዎታ ኣራታን ኡቲዛ ኣስ ሙሌካ ይሲኬ› ጊዳ ሂዶታ ቃላ ፖላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ፥ ‘ነ ኮቻት ባንታ ደኡዋን ናገትድ ደእኮ፥ ኤንቲ ታ ስንን ባንታ ኩመ ዎዛናፐነ ባንታ ኩመ ሸምፑዋፈ አማነትድ ሄመትኮ፥ እስራኤለ አራታን ኡትያ አስ ነዉ የና’ ” ያግዳ ኡፋይሳ ቃላ ታዉ ፖላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday, ‘Ne kochati banta de7uwan naagetidi de7iko, enti ta sinthan banta kumetha wozanapenne banta kumetha shempuwafe ammanetidi hemetiko, Isra7eele araatan uttiya asi new dhayenna’ ” yaagida ufaysa qaala taw polana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም ፣ ‘ዘሮችህ መንገዳቸውን ቢጠብቁ፣ እንዲሁም በፍጹም ልባቸው፣ በፍጹም ነፍሳቸው በታማኝነት በፊቴ ቢመላለሱ፣ በእስራኤል ዙፋን የሚቀመጥ ሰው ከዘርህ አላሳጣህም’ ሲል የሰጠኝን ተስፋ ይፈጽምልኛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ሁሉ ነገር ታዛዥ ብትሆንለት፥ ‘ዘሮችህ በጥንቃቄ ተጠብቀው ቢኖሩ፥ በፍጹም ልባቸውና በፍጹም ነፍሳቸው በፊቴ በቅንነት ቢመላለሱ፥ በእስራኤል ዙፋን ላይ ነግሦ የሚገዛ ዘር አላሳጣህም’ ብሎ የነገረኝን የተስፋ ቃል ይፈጽማል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ነቲ ‘ደቅኻ፥ ብኣካይዳኦም እንተ ተጠንቂቖም፥ ኣብ ቅድመይ ብምሉእ ልቦምን ብምሉእ ነፍሶምን ብሓቂ እንተ ተመላሊሶም፥ ካብ ዘርእኻ ኣብ ዙፋን እስራኤል ዝነግስ ኣየቋርፅን እዩ’ ኢሉ ዝተናገሮ ቓል ምእንቲ ኸፅንዕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ነቲ ብዛዕባይ ከምዚ ኢሉ እተዛረቦ ቓል ምእንቲ ኺፍጽሞ፡ እቶም ደቅኻ ብእምነትን ብምሉእ ልቦምን ብዂሉ ነፍሶምን ኣብ ቅድመይ ኪመላለሱ፡ መገዶም እንተ ሐለዉ፡ ሽዑ ኻብ ዝፋን እስራኤል ሰብ ኣየቋርጸልካን እየ፡ በለኒ።