1 Kings 2:42 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ድማ ልኢኹ ንሲሜይ ጸዊዑ በሎ፦ ብእግዚኣብሄር ከም እትምሕለካን ተቓወምኩኻንዶ ኣይኰንኩን፣ በታ ወጺእካ ናብ ኵሉ ቦታታት እትኸይድ መዓልቲ፣ ብርግጽ ከም እትመውት ኣጸቢቕካ ፍለጥ፧ ንስኻትኩም ድማ፡ እቲ ዝሰማዕክዎ ቃል ሰናይ እዩ ኢልኩምኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉ​ሡም ልኮ ሳሚን አስ​ጠ​ራና፥ “ወደ ቀኝ ወይም ወደ ግራ ለመ​ሄድ በም​ት​ወ​ጣ​በት ቀን ፈጽ​መህ እን​ድ​ት​ሞት ዕወቅ ብዬ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አላ​ስ​ማ​ል​ሁ​ህ​ምን? ወይስ አላ​ስ​መ​ሰ​ከ​ር​ሁ​ብ​ህ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ልኮ ሳሚን አስጠራና። ወዲህና ወዲያ ለመሄድ በወጣህ ቀን ፈጽመህ እንድትሞት እወቅ ብዬ በእግዚአብሔር አላስማልሁህምን? ወይስ አላስመሰከርሁብህምን? አንተም። ቃሉ መልካም ነው፥ ሰምቻለሁ አልኸኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሡም ሽምዒን አስጠርቶ “ከኢየሩሳሌም እንዳትወጣ በጌታ ስም አስምዬህ አልነበረምን? ወጥተህ ብትገኝ ግን በእርግጥ እንደምትሞት አስጠንቅቄህ አልነበረምን? በዚህስ ተስማምተህ ትእዛዜን እንደምትፈጽም ቃል ገብተህልኝ አልነበረምን?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽምአ ጼስሲደ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ ‘ኔን ያፐ ደንዳደ ሀራሳ ሀቃነ ቤዳ ጋላስ፥ ሀይቂያዋ ኤራ’ ጋደ ታን ኔና መና ጎዳን ጫቀደ ሴራበይክታ? ሄ ዎደ ኔን ‘ነ ግያዌ ሎአ፤ ኤኖ፥ ታን አዛዘታና’ ጋዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shim"a s'eesissiide hawaadan yaageedda; « ‹Neeni yaappe denddaade harasaa hak'anne beedda gallassi, hayk'k'iyaawaa era› gaade taani neena Med'inaa Godaan c'aak'k'etsaade seerabeykkitaa? He wode neeni ‹Ne giyaawe lo"a; eeno, taani azazettana› gaadda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Shim7e xeygisi shiishshidi, « ‹Yerusalaameppe kezada haraso bizaa gidikko ne hayqqana› gaada GODAA sunththan caaqeththada nees minththa yootabeekkinaa? He wode neni, ‹Ne gizayssi lo7o; eeno, ta azazettana› gadasa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሺምኤ ጼይጊሲ ሺሺዲ፥ « ‹ዬሩሳላሜፔ ኬዛዳ ሃራሶ ቢዛ ጊዲኮ ኔ ሃይቃና› ጋዳ ጎዳ ሱንን ጫቄዳ ኔስ ሚን ዮታቤኪና? ሄ ዎዴ ኔኒ፥ ‹ኔ ጊዛይሲ ሎኦ፤ ኤኖ፥ ታ ኣዛዜታና› ጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳማ ፄግድ፥ “ኔኒ የሩሳላመፐ ሀራ ሶ ብዳ ዎደ ሀይቃናይሳ ኤራ” ጋዳ ታ ነና ጎዳን ጫቅሳብክና? ሄ ዎደ ኔኒ፥ “ነ ገይስ ሎኦ፤ ኤሮ፥ ታ ኪተታና” ጋዳሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saama xeegidi, “Neeni Yerusalaamepe hara soo bida wode hayqanaysa era” gada ta nena Godan caaqisabikina? He wode neeni, “Ne geysi lo77o; ero, ta kiitetana” gadasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡ ሳሚን አስጠርቶ እንዲህ አለው፤ “ ‘ወደ ሌላ ቦታ የሄድህ ዕለት እንደምትሞት ዕወቅ’ ብዬ በእግዚአብሔር ስም አስምዬ አስጠንቅቄህ አልነበረምን? በዚያን ጊዜ አንተም፣ ‘መልካም ነው፤ እኔም እታዘዛለሁ’ ብለኸኝ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ንጉሡም ሽምዒን አስጠርቶ “ከኢየሩሳሌም እንዳትወጣ በእግዚአብሔር ስም አስምዬህ አልነበረምን? ወጥተህ ብትገኝ ግን በእርግጥ እንደምትሞት አስጠንቅቄህ አልነበረምን? በዚህስ ተስማምተህ ትእዛዜን እንደምትፈጽም ቃል ገብተህልኝ አልነበረምን?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ከዓ ልኢኹ ንሳሚ ፀውዖ፤ “በታ ኻብ ኢየሩሳሌም ዝወፃእኻላ መዓልቲ ርግፅ ከም እትመውት ኣፀቢቕካ ፍለጥ ኢለ ብእግዚኣብሄር ኣምሒለካን ኣሰሚዐልካንዶ ኣይነበርኩን? ንስኻውን ‘እዝ ዝበልካዮ ፅቡቕ እዩንዶ ኢልካኒ ኣይነበርካን?’
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ከኣ ልኢኹ ንሺምዒ ጸዊዑ፡ በታ ወጺእካ ናብዝን ናብትን እትኸዳላ መዓልቲ ርግጽ ከም እትመውት ኣጸቢቕካ ፍለጥ፡ ኢለ ብእግዚኣብሄር ኣምሒለካን ኣሰሚዔልካንዶ ኣይነበርኩን ንስኻውን፡ እዚ ዝሰማዕክዎ ዘረባ ጽቡቕ እዩ፡ በልካኒ።