1 Kings 2:45 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ሰሎሞን ከኣ ኪባረኽ፡ ዝፋን ዳዊት ከኣ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ንዘለኣለም ኪጸንዕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡ ሰሎሞን ግን የተባረከ ይሆናል፤ የዳዊትም ዙፋን በእግዚአብሔር ፊት ለዘለዓለም ይጸናል” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡ ሰሎሞን ግን የተባረከ ይሆናል፥ የዳዊትም ዙፋን በእግዚአብሔር ፊት ለዘላለም ይጸናል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እኔን ንጉሥ ሰለሞንን ግን ጌታ ይባርከኛል፤ የዳዊት መንግሥትም ለዘለዓለም ጸንቶ ይኖራል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ካቲ ሶሎሞነ አንጀታና፤ ዳዊታ ካዉተ አራታይካ መና ጎዳ ስንን መናዉ ሳሮ ደአና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Kaatii Solomone anjjettana; Daawita kawutetsaa araataykka Med'inaa Godaa sintsan med'inaw saro de'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Kawo Solomooney anjjettana; Dawite kawoteththa araataykka GODAA sinththan mernaas minni daana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ካዎ ሶሎሞኔይ ኣንጄታና፤ ዳዊቴ ካዎቴ ኣራታይካ ጎዳ ሲንን ሜርናስ ሚኒ ዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ካዎይ ሶሎሞነይ አንጀታና፤ ዳዊታ አራታይ ጎዳ ስንን መርናዉ ሳሮ ዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Kawoy Solomoney anjetana; Dawita araatay Godaa sinthan merinaw saro daana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሥ ሰሎሞን ግን ይባረካል፤ የዳዊትም ዙፋን በእግዚአብሔር ፊት ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔን ግን እግዚአብሔር ይባርከኛል፤ የዳዊት መንግሥትም ለዘለዓለም ጸንቶ ይኖራል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንጉስ ሰሎሞን ግና ቡሩኽ ይኹን፤ ዙፋን ዳዊት ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ፅኑዕ ይኹን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንጉስ ሰሎሞን ግና ብሩኽ ይኹን፡ ዝፋን ዳዊት ከኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዘለኣለም ጽኑዕ ይኹን፡ በሎ።