1 Kings 2:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንደቂ ባርዚላይ እቲ ጊልዓዳዊ ግና ሞገስ ግበሩሎም፣ ካብቶም ኣብ መኣድኹም ዚበልዑ ይኹኑ። ብሰንኪ ኣቤሰሎም ሓውኻ ክሃድም ከለኹ ከምዚ ኢሎም ናባይ መጺኦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከወንድምህ ከአቤሴሎም ፊት በሸሸሁ ጊዜ ቀርበውኛልና ለገለዓዳዊው ለቤርዜሊ ልጆች ቸርነትን አድርግላቸው። በማዕድህም ከሚበሉት መካከል ይሁኑ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከወንድምህ ከአቤሴሎም ፊት በሸሸሁ ጊዜ ቀርበውኛልና ለገለዓዳዊው ለቤርዜሊ ልጆች መልካም ቸርነት አድርግላቸው፥ በማዕድህም ከሚበሉት መካከል ይሁኑ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ከወንድምህ ከአቤሴሎም ፊት በሸሸሁ ጊዜ የቸርነት ሥራ ስላደረጉልኝ ለገለዓዳዊው ለባርዚላይ ልጆች ግን መልካም ነገር በማድረግ ተንከባከባቸው፤ በማዕድህም ከሚመገቡት መካከል ይሁኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ሽን ጋላኣደ ጌተትያ ቢታን ደእያ ባርዝላያ ናናዉ ሎአ፤ ኡንቱንቱ ነ ማዳን ምያ አሳና ሚኖ። አያዉ ጎፐ፥ ታን ነ እሻ አበሰሎማፐ ባቃትያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ታ ባጋ ግዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Shin Gala'aade geetettiyaa biittan de'iyaa Barzzillaaya naanaw lo"a; unttunttu ne maaddan miyaa asaana miino. Ayaw gooppe, taani ne ishaa Abeseloomappe bak'atiyaa wode, unttunttu ta bagga giddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Tani ne ishaa Abeseloomeppe baqatiza wode istti taas mille gidida gishshas Gala7aade biittan diza Barzile naytas lo7o ooththa; istti ne maaddan miza asaara issife metto.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታኒ ኔ ኢሻ ኣቤሴሎሜፔ ባቃቲዛ ዎዴ ኢስቲ ታስ ሚሌ ጊዲዳ ጊሻስ ጋላኣዴ ቢታን ዲዛ ባርዚሌ ናይታስ ሎኦ ኦ፤ ኢስቲ ኔ ማዳን ሚዛ ኣሳራ ኢሲፌ ሜቶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ሽን ታኒ ነ እሻ አበሰሎመፐ ባቃትያ ዎደ ኤንቲ ታዉ ምየ ግድዳ ግሾ፥ ጋላዳ ቢታን ደእያ ባርዝለ ናይታስ ኬሀባ ኦ፤ ኤንቲ ነ ጋይታፐ ምያ አሳራ ሞ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Shin taani ne isha Abeseloomepe baqatiya wode enti taw miye gidida gisho, Galada biittan de7iya Barzile naytas keehaba ootha; enti ne gaytape miya asaara mo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ከወንድምህ ከአቤሴሎም በሸሸሁ ጊዜ መልካም ነገር አድርገውልኛልና ለገለዓዳዊው ለቤርዜሊ ልጆች ግን በጎ ነገር አድርግላቸው፤ ማእድህን ከሚካፈሉ ሰዎችም ጋር አብረው ይብሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከወንድምህ ከአቤሴሎም ፊት በሸሸሁ ጊዜ የቸርነት ሥራ ስላደረጉልኝ ለገለዓዳዊው ለባርዚላይ ልጆች ግን መልካም ነገር በማድረግ ተንከባከባቸው፤ በማዕድህም ከሚመገቡት መካከል ይሁኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እቲ ኻብ ኣቤሴሎም ሓውካ ኽሃድም እንተለኹ ቐሪቦሙኒ እዮም እሞ፥ ንደቂ ቤርዜሊ እቲ ገለዓዳዊ ፅቡቕ ግበረሎም፤ ምስቶም ኣብ ማእድኻ ዝበልዑውን ይኹኑ።
Amharic Tigrinya 2011
ንደቂ ባርዚላይ ጊልዓዳዊ ግና፡ እቲ ኻብ ቅድሚ ኣቤሴሎም ሓውካ ኽሀድም ከሎኹ ቀሪቦምኒ እዮም እሞ፡ ከምኡ ምሕረት ግበረሎም፡ ምስቶም ኣብ መኣድኻ ዚበልዑ ይኹኑ።