1 Kings 2:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እንሆ ድማ፡ ኣብታ ናብ መሃናይም ዝኸድኩላ መዓልቲ ብኸቢድ መርገም ዝረገመኒ ሽመይ ወዲ ጌራ፡ ካብ ባሑሪም ዝመጸ ብንያማዊ፡ ምሳኻ ኣሎካ። ንሱ ግና ኣብ ዮርዳኖስ ኪረኽበኒ ወረደ፣ ኣነ ድማ ብሰይፊ ኣይቀትለካን እየ ኢለ ብእግዚኣብሄር መሓልኩሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የባ​ው​ሬም ሀገር ሰው የብ​ን​ያ​ማ​ዊው የጌራ ልጅ ሳሚ እነሆ! በአ​ንተ ዘንድ ነው፤ እኔም ወደ መሃ​ና​ይም በሄ​ድሁ ጊዜ ብርቱ ርግ​ማን ረገ​መኝ፤ ከዚ​ያም በኋላ ዮር​ዳ​ኖ​ስን በተ​ሻ​ገ​ርሁ ጊዜ ሊቀ​በ​ለኝ ወረደ፤ እኔም፦ ‘በሰ​ይፍ አል​ገ​ድ​ል​ህም’ ብዬ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ምየ​ለ​ታ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እኔም ወደ መሃናይም በሄድሁ ጊዜ ብርቱ እርግማን የረገመኝ የብራቂም አገር ሰው የብንያማዊው የጌራ ልጅ ሳሚ፥ እነሆ፥ በአንተ ዘንድ ነው፤ እርሱ ግን ዮርዳኖስን በተሻገርሁ ጊዜ ሊቀበለኝ ወረደ፥ እኔም። በሰይፍ አልገድልህም ብዬ በእግዚአብሔር ምዬለታለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“ከዚህም ጋር መረሳት የሌለበት የብንያም ክፍል በሆነችው በባሑሪም ከተማ ውስጥ የሚኖረው የጌራ ልጅ ሺምዒ አለ፤ እርሱ ወደ ማሕናይም በሄድኩበት ቀን በእኔ ላይ የስድብ ውርጅብኝ አውርዶብኛል፤ ይሁን እንጂ በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ ባገኘኝ ጊዜ እንደማላስገድለው በጌታ ስም ቃል ገብቼለት ነበር፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“ታን ማህናይማ ካታማ ቤዳ ዎደ፥ ታና ኢታ ሸቃ ሸቄዳ ቢንያማ ጋድያን ባሁሪማ ካታማፐ ዬዳ ጌራ ናኣ ሽምእ ኔናና ደእያዋ ሀሳያ። እ ታናና ጋከታናዉ ዮርዳኖሳ ሻፋ ዱገ ዬዳ ዎደ፥ ‘ታን ኔና ዎከ’ ጋደ መና ጎዳን አዉ ጫቃድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Taani Maahinayma katamaa beedda wode, taana iita shek'k'a shek'k'eedda Biiniyaama gadiyaan Baahuriima katamaappe yeedda Geera na'aa Shim"i neenana de'iyaawaa hassaya. I taananna gaketanaw Yorddaanoosa Shaafaa duge yeedda wode, ‹Taani neena wod'ikke› gaade Med'inaa Godaan aw c'aak'k'aad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Tani Mahanayme bida wode tana iita qanggeth qanggida Biniyaame biittan Bahirime katamappe yida Geera naa Shim7ey nenara dizayssa hassa7a; izi tana mokkanaas Yordaanoose shaafa duge yida wode, ‹Tani nena wodhikke› gaada izas GODAAN caaqqadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ታኒ ማሃናይሜ ቢዳ ዎዴ ታና ኢታ ቃንጌ ቃንጊዳ ቢኒያሜ ቢታን ባሂሪሜ ካታማፔ ዪዳ ጌራ ና ሺምኤይ ኔናራ ዲዛይሳ ሃሳኣ፤ ኢዚ ታና ሞካናስ ዮርዳኖሴ ሻፋ ዱጌ ዪዳ ዎዴ፥ ‹ታኒ ኔና ዎኬ› ጋዳ ኢዛስ ጎዳን ጫቃዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“ታኒ ማሀናይማ ካታማ ብዳ ዎደ ታና ኢታ ባደ ባድዳ ብንያመ ቢታን ብራቅማ ካታማፐ ይዳ ጌራ ናኣ ሳም ኔራ ደኤይሳ ቆፓ። እ ታራ ጋሄታናዉ ዮርዳኖሰ ሻፋ ይዳ ዎደ፥ ‘ታ ነና ዎከ’ ጋዳ ጎዳን እያዉ ጫቃስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Taani Mahanayma katama bida wode tana iita baadethi baaddida Biniyaame biittan Biraqima katamape yida Geera na7aa Saami neera de7eysa qopa. I taara gahetanaw Yordaanose Shaafa yida wode, ‘Ta nena wodhike’ gada Godan iyaw caaqas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“ወደ መሃናይም በሄድሁ ጊዜ፣ ክፉኛ የረገመኝ የባሑሪም ሰው የብንያማዊው የጌራ ልጅ ሳሚ እነሆ፤ ከአንተ ዘንድ ይገኛል፤ ሊቀበለኝ ወደ ዮርዳኖስ ሲወርድ፣ ‘በሰይፍ አልገድልህም’ ብዬ በእግዚአብሔር ስም ምዬለታለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ከዚህም ጋር መረሳት የሌለበት የብንያም ክፍል በሆነችው በባሑሪም ከተማ ውስጥ የሚኖረው የጌራ ልጅ ሺምዒ አለ፤ እርሱ ወደ ማሕናይም በሄድኩበት ቀን በእኔ ላይ የስድብ ውርጅብኝ አውርዶብኛል፤ ይሁን እንጂ በዮርዳኖስ ወንዝ አጠገብ ባገኘኝ ጊዜ እንደማላስገድለው በእግዚአብሔር ስም ቃል ገብቼለት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“እንሆ ኸዓ፥ ሳሚ ወዲ ጌራ ብንያማዊ፥ በዓል ብራቂም ምሳኻ ኣሎ። ንሱ በታ ኣነ ንማሓናይም ዝኸድኩላ መዓልቲ ብርቱዕ መርገም ረገመኒ፤ ግና ንሱ ንዮርዳኖስ ኣብ ዝተሳገርኩሉ ጊዜ ኽቕበለኒ ወረደ፤ ኣነውን ‘ብሰይፊ ኣይቀትለካን እየ’ ኢለ ብእግዚኣብሄር መሓልኩሉ።
Amharic Tigrinya 2011
እንሆ ኸኣ፡ ሺምዒ ወዲ ጌራ ብንያማዊ፡ ብዓል ባሑሪም ምሳኻ ኣሎ። ንሱ በታ ንማሓናይም ዝኸድልኩላ መዓልቲ ብርቱዕ መርገም ረገመኒ፡ ግናኸ ንሱ ናብ ዮርዳኖስ ወሪዱ ተቐበለኒ፡ ኣነ ኸኣ፡ ብሴፍ ኣይክቐትለካን እየ፡ ኢሉ ብእግዚኣብሄር መሐልኩሉ።