1 Kings 20:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኵሎም ሽማግለታትን ብዘሎ ህዝብን ድማ፡ ኣይትሰምዖ፡ ኣይትሰማምዑን ድማ በልዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአክዓብም ስም ደብዳቤ ጻፈች፤ በማኅተሙም አተመችው፤ በከተማው ወደ ነበሩትና ከናቡቴም ጋር ወደ ተቀመጡት ሽማግሌዎችና አለቆች ደብዳቤውን ላከች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአክዓብም ስም ደብዳቤ ጻፈች፥ በማኅተሙም አተመችው፤ በከተማው ወደ ነበሩትና ከናቡቴም ጋር ወደ ተቀመጡት ሽማግሌዎችና ከበርቴዎች ደብዳቤውን ላከች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሽማግሌዎቹና ሕዝቡም “እርሱ ለሚልህ ነገር ሁሉ ግምት አትስጠው፤ እሺም አትበለው” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጭማቱካ አሳይካ ኡባይ አካባ፥ “እ ኦድያዋ ስሶፓ! ዎይ አዉ፥ ‘ኤኖ’ ጎፓ!” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
C'imatuukka asaykka ubbay Akaaba, «I odiyaawaa sisoppa! Woy aw, ‹Eeno› gooppa!» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin cimatinne derezi ubbay Akaabe, «Izi giza miish siyada eeno gooppa!» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ጪማቲኔ ዴሬዚ ኡባይ ኣካቤ፥ «ኢዚ ጊዛ ሚሽ ሲያዳ ኤኖ ጎፓ!» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጭማትነ አሳ ኡባይ፥ “እ ኦድያባ ስኦፓ! ዎይኮ እያዉ ኤሮ ጎፓ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Cimatinne asa ubbay, “I odiyaba si7opa! Woyko iyaw ero goopa” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሽማግሌዎቹና ሕዝቡም ሁሉ፣ “የሚልህን አትቀበለው፤ የጠየቀህንም እሺ አትበለው” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሽማግሌዎቹና ሕዝቡም “እርሱ ለሚልህ ነገር ሁሉ ግምት አትስጠው፤ እሺም አትበለው” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኵሎም ዓበይትን ኵሉ እቲ ህዝብን “ኣይትስምዓዮ፤ ሕራይውን ኣይትበሎ” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኲሎም ዓበይትን ብዘሎ እቲ ህዝብን ከኣ፡ኣይትስምዓዮ፡ ሕራይውን ኣይትበሎ፡ በልዎ።