1 Kings 21:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣከኣብ ነዚ ቓል እዚ ምስ ሰምዐ፡ ክዳውንቱ ቀዲዱ ኣብ ስጋኡ ማቕ ኣንቢሩ፡ ጾመ፡ ማቕ ተኸዲኑ ድማ ደቀሰ፡ ቀስ ኢሉ ድማ ከደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ልጆች ተቈጠሩ፤ ሊገጥሙአቸውም ወጡ፤ የእስራኤልም ልጆች እንደ ሁለት ትናንሽ የፍየል መንጋዎች ሆነው በፊታቸው ሰፈሩ፤ ሶርያውያን ግን ምድርን ሞልተዋት ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ልጆች ተሰለፉ፥ ሊገጥሙአቸውም ወጡ፤ የእስራኤልም ልጆች እንደ ሁለት ትናንሾች የፍየል መንጋዎች ሆነው በፊታቸው ሰፈሩ፤ ሶርያውያን ግን ምድሩን ሞልተው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ልጆች ተሰለፉ፥ ሊገጥሙአቸውም ወጡ፥ የእስራኤልም ልጆች እንደ ሁለት ትናንሾች የፍየል መንጋዎች ሆነው በፊታቸው ሰፈሩ፥ ሶርያውያን ግን ምድሩን ሞልተው ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አካብ ሀ ሃሳያ ስሴዳ ዎደ፥ ባረ ማዩዋ ፔደ፥ ዋሩዋ ማዬዳ፤ ያቲደ ጾሜ። ዋሩዋ ማዮሳና ግሴዳ፤ ካዮቲደ ሀመቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Akaabi ha haasayaa siseedda wode, bare mayuwaa peed'iide, waaruwaa mayyeedda; yaatiide s'oomee. Waaruwaa mayyosaanna giseedda; kayyottiidde hametteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Akaabey ha yo7oza siyida mala ba may7o pooshshi yeggidi maaqa may7i xoomides. Maaqaa may7ida mala ichchides; ceecishekka yuuyides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣካቤይ ሃ ዮኦዛ ሲዪዳ ማላ ባ ማይኦ ፖሺ ዬጊዲ ማቃ ማይኢ ጾሚዴስ። ማቃ ማይኢዳ ማላ ኢቺዴስ፤ ጬጪሼካ ዩዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አካብ ሄሳ ስእዳ ዎደ ባ ማኡዋ ዳክድ፥ ካዮ ማኦ ማእድ ፆምስ። ካዮ ማኦ ማእድ ስኬስ፤ አዛንሸ ሄመቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Akaabi hessa si7ida wode ba ma7uwa daakidi, kayo ma7o ma7idi xoomis. Kayo ma7o ma7idi dhiskees; azzanishe hemetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አክዓብም ይህን ቃል ሲሰማ ልብሱን ቀደደ፤ ማቅ ለብሶ፤ ጾመ፤ በማቅ ላይ ተኛ በሐዘን ኵርምት ብሎም ይሄድ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤልያስ ንግግሩን ከፈጸመ በኋላ አክዓብ ልብሱን በመቅደድና አውልቆ በመጣል ማቅ ለበሰ፤ እህል መቅመስንም እምቢ አለ፤ ማቁንም እንደ ለበሰ ይተኛ ነበር፤ ሲሄድም ከጭንቀቱ ብዛት የተነሣ ፊቱ ጠቊሮ ይታይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣክኣብ ዘረባ ኤልያስ ምስ ሰምዐ፥ ክዳውንቱ ቐደደ፤ ወጮ ተኸዲኑ ፆመ፤ ኣብ ወጮ ድማ ደቀሰ፤ ጕህዩን ሓዚኑን ቀስ ኢሉ ይኸይድ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ድማ፡ ኣከኣብ እዚ ዘረባ እዚ ምስ ሰምዔ፡ ክዳውንቱ ቐደድ፡ ስጋኡ ማቕ ከዲኑ ጾመ፡ ኣብ ማቕ ድማ ደቀሰ፡ ቀስ ኢሉውን ይኸይድ ነበረ።