1 Kings 21:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በዓልቲ ቤቱ ኢዛቤል ድማ፡ ሕጂ ንመንግስቲ እስራኤል ዲኻ ትገዝእ፧ ተንስእ እሞ እንጌራ ብልዑ፡ ልብኹም ከኣ ይሕጐስ፤ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝሬላዊ ክህበኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ንጉሥ የሀገሩን አለቆች ሁሉ ጠርቶ፥ “ተመልከቱ፤ ይህም ሰው ክፉ እንዲሻ እዩ፤ ስለ ሚስቶቼ ስለ ወንዶች ልጆቼና ሴቶች ልጆቼ ላከብኝ፤ ብሬንና ወርቄን ግን አልከለከልሁትም” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ንጉሥ የአገሩን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ። ተመልከቱ፥ ይህም ሰው ክፉ እንዲሻ እዩ፤ ስለ ሴቶቼ ስለ ልጆቼ ስለ ብሬና ወርቄም ላከብኝ፥ እንቢም አላልሁም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤልም ንጉሥ የአገሩን ሽማግሌዎች ሁሉ ጠርቶ፦ “ተመልከቱ፥ ይህም ሰው ክፉ እንደሚሻ እዩ፥ ስለ ሴቶቼ ስለ ልጆቼ ስለ ብሬና ወርቄም ላከብኝ፥ እንቢም አላልሁም” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማቻታ ኤልዛቤላ አ፥ “ኔን እስራኤልያ ቦላ ካትያ ግዳደ ሀዋዳን ሀናይ? ደንዳደ ማ! ዎዛናፐ ናሸታ! እዝራኤልያ ናቡተ ዎይንያ ቱራ ሳኣ ታን ነዉ እማና” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Machchatta Elzzaabeela Aa, «Neeni Israa'eeliyaa bolla kaatiyaa gidaadde hawaadan hanay? Denddaade ma! Wozanaappe nashetta! Iziraa'eeliyaa Naabute woyniyaa turaa sa'aa taani new immana» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Iza machcha Elzabeela izas, «Neni Isra7eele bolla kawo gida uttada hayssaththo hanay? Dendada kath ma! Wozinappeka ufayetta! Izra7eele as Naabutey woyne tokkizasohoza tani nees immana» gadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛ ማቻ ኤልዛቤላ ኢዛስ፥ «ኔኒ ኢስራኤሌ ቦላ ካዎ ጊዳ ኡታዳ ሃይሳ ሃናይ? ዴንዳዳ ካ ማ! ዎዚናፔካ ኡፋዬታ! ኢዝራኤሌ ኣስ ናቡቴይ ዎይኔ ቶኪዛሶሆዛ ታኒ ኔስ ኢማና» ጋዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤልዛቤላ፥ “ነ እስራኤለ ቦላ ካዎ ግዳ ኡታዳ ሀይሳዳ ሀናይ? ደንዳዳ ማ! ዎዛናፐ ኡፋይታ! እዝራኤለ አድያ ናቡተ ዎይነ ጋድያ ታኒ ነዉ እምሳና” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Elzabeela, “Ne Isra7eele bolla kawo gida uttada haysada hanay? Dendada ma! Wozanape ufayta! Izira7eele addiya Naabute woyne gadiya taani new imisana” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሚስቱ ኤልዛቤልም፣ “አንተ አሁን የእስራኤል ንጉሥ ትባላለህ? በል ተነሥና እህል ቅመስ፤ ደስም ይበልህ፤ የኢይዝራኤላዊውን የናቡቴን የወይን ተክል ቦታ እኔ እንድታገኝ አደርግሃለሁ” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ኤልዛቤልም “እንግዲህ አንተ የእስራኤል ንጉሥ ሆነህ ሳለህ እንደዚህ መሆን ይገባሃልን? ይልቅስ ተነሥ፤ በመደሰትም እህል ውሃ ቅመስ፤ እኔ የናቡቴን የወይን ተክል ቦታ እንድታገኝ አደርጋለሁ!” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሰበይቱ ኤልዛቤል ድማ “ሕዝስ ንስኻዶ ኣይኮንካን ኣብ እስራኤል ትገዝእ ዘለኻ? ተስእ፤ እንጀራ ብላዕ፤ ልብኻውን ይተሓጐስ፤ ቦታ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቡቴ ኢይዝራኤላዊ ኣነ ኽህበካ እየ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ሰበይቱ ኢዛቤል ከኣ፡ ሕጅስ ንስኻ ደይኰንካን ኣብ እስራኤል እትገዝእ ዘሎኻ ተንስእ፡ እንጌራ ብላዕ፡ ብልኻውን ይተሐጐስ፡ ኣታኽልቲ ወይኒ ናቦት ይዝርኤላዊ ኣነ ኽህበካ እየ፡ በለቶ።