1 Kings 22:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ፡ ብስም እግዚኣብሄር ካብ ሓቂ ወጻኢ ካልእ ከይትነግረኒ ክንደይ ሳዕ ክምሕለካ እየ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም፥ “በእግዚአብሔር ስም እውነት ትነግረኝ ዘንድ ስንት ጊዜ አምልሃለሁ?” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም። ከእውነት በቀር በእግዚአብሔር ስም እንዳትነግረኝ ስንት ጊዜ አምልሃለሁ? አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አክዓብ ግን “አንተ በጌታ ስም የትንቢትን ቃል ስትነግረኝ እውነቱን ግለጥ! ይህንንስ ስንት ጊዜ እነግርሃለሁ?” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካቲ አ፥ “ኔን መና ጎዳ ሱንን ቱሙዋፐ አትና ሀራባ ታዉ ኦደናዳን ታን ኔና አፑ ገደ ጫቀናዉ ኮሺ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Kaatii Aa, «Neeni Med'inaa Godaa suntsan tumuwaappe attina harabaa taw odennaadan taani neena aappu gede c'aak'k'etsanaw koshshii?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Kawozi gidikko izas, «Neni GODAA sunththan tumappe attiin hara miish taas yootontta mala tani nena aappunto caaqeththanaas koshshizee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካዎዚ ጊዲኮ ኢዛስ፥ «ኔኒ ጎዳ ሱንን ቱማፔ ኣቲን ሃራ ሚሽ ታስ ዮቶንታ ማላ ታኒ ኔና ኣፑንቶ ጫቄናስ ኮሺዜ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካዎይ፥ “ነ ጎዳ ሱንን ታዉ ቱማ ኦዳና መላ ታ ነና አፑን ቶሆ ጫቀ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Kawoy, “Ne Godaa sunthan taw tuma odana mela ta nena aapun toho caaqetho?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ንጉሡም፣ “ከእውነት በቀር በእግዚአብሔር ስም አንዳች ነገር እንዳትነግረኝ የማምልህ ስንት ጊዜ ነው?” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አክዓብ ግን “አንተ በእግዚአብሔር ስም የትንቢትን ቃል ስትነግረኝ እውነቱን ግለጥ! ይህንንስ ስንት ጊዜ እነግርሃለሁ?” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ ድማ “ብስም እግዚኣብሄር ክትዛረበኒ እንተለኻ፥ ሓቂ ጥራሕ እምበር፥ ካልእ ኣይትዛረበኒ። ኣነ ኽንደይ ሻዕ ከምሕለካ እየ?” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ድማ፡ ብስም እግዚኣብሄር ሓቂ ጥራይ እምበር፡ ካልእ ኣይትዛረበኒ፡ ኣነ ኽንደይ ሳዕ ከምሕለካ እየ በሎ።