1 Kings 22:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንጉስ እስራኤል ንገላውቱ በሎም፦ ኣብ ጊልዓድ እትርከብ ራሞት ናትና ምዃና፡ ስቕ ኢልናውን ካብ ኢድ ንጉስ ኣራም ከም ዘይንወስዳ ትፈልጡዶ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የእስራኤልም ንጉሥ አገልጋዮቹን፥ “ሬማት ዘገለዓድ የእኛ እንደ ሆነች፥ እኛም ከሶርያ ንጉሥ እጅ ሳንወስዳት ዝም እንዳልን ታውቃላችሁን?” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤልም ንጉሥ ባሪያዎቹን። ሬማት ዘገለዓድ የእኛ እንደ ሆነች፥ እኛም ከሶርያ ንጉሥ እጅ ሳንወስዳት ዝም እንዳልን ታውቃላችሁን? አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አክዓብ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለ ሥልጣኖች “በገለዓድ የምትገኘውን ራሞትን ከሶርያ ንጉሥ ለማስመለስ ምንም ዓይነት እርምጃ ያልወሰድነው ስለምንድን ነው? ራሞት እኮ የእኛ ይዞታ ናት!” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ካቲ ባረ ቆማቶ፥ “ጋላኣደን ደእያ ራሞታ ካታማይ ኑዋ ግድያዋነ ኑን ሀኖ ጋናዉ ሄ ካታማ ሶርያ ካትያፐ ዎ አካናዉ አይነ ኦቤናዋ ኤርክቴ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa kaatii bare k'oomatoo, «Gala'aaden de'iyaa Raamoota katamay nuwaa gidiyaawaanne nuuni hanno gatsanaw he katamaa Sooriyaa kaatiyaappe wotsi akkanaw ayinne ootsibeennawaa erikkitee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele kawoy ba shuumetas, «Gala7aaden diza Eramoote katamay nuus gididayssanne nuni hanno gakkanaas he katamaa Aaraame kawoppe woththi ekkanaas nu aykkoka ooththonttayssa intte erekketii?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ካዎይ ባ ሹሜታስ፥ «ጋላኣዴን ዲዛ ኤራሞቴ ካታማይ ኑስ ጊዲዳይሳኔ ኑኒ ሃኖ ጋካናስ ሄ ካታማ ኣራሜ ካዎፔ ዎ ኤካናስ ኑ ኣይኮካ ኦንታይሳ ኢንቴ ኤሬኬቲ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ካዎይ ባ ሞርናታኮ፥ “ጋላዳን ደእያ ራሞታ ካታማይ ኑባ ግደይሳነ ኑኒ ሀኖ ጋካናዉ ሄ ካታማ ሶረ ካዉዋፐ ኤካናዉ አይኮካ ኦናይሳ ኤረከቲ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele kawoy ba moorinnatako, “Galadan de7iya Raamota katamay nubaa gideysanne nuuni hanno gakanaw he katamaa Soore kawuwape ekanaw aykoka oothonaysa ereketii?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስራኤልም ንጉሥ ሹማምቱን፣ “በገለዓድ የምትገኘው ሬማት የእኛ ሆና ሳለች፣ ከሶርያው ንጉሥ እጅ ለመመለስ ምንም እንዳላደረግን አታውቁምን?” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አክዓብ ባለሟሎቹ የሆኑትን ባለሥልጣኖች “በገለዓድ የምትገኘውን ራሞትን ከሶርያ ንጉሥ ለማስመለስ ምንም ዐይነት እርምጃ ያልወሰድነው ስለምንድን ነው? ራሞት እኮ የእኛ ይዞታ ናት!” አላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ንጉስ እስራኤል ከዓ ንኣገልገልቱ “ሬማት ዘገለዓድ ናትና ምዃና ትፈልጡ ኢኹም፤ ስለ ምንታይ ደኣ ኻብ ኢድ ሶርያ ዘየምለስናያ?” ኢልዎም ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ እስራኤል ከኣ ንገላዉኡ፡ ራሞትጊልዓድ ናትና ምዃናስ ትፈልጡዶ ኣሎኹም ንእኣ ኻብ ኢድ ንጉስ ሶርያ ኸይንወስዳ ድማ ንሕና ስቕ ኢልናዶ ኣሎና በሎም።