1 Kings 22:51 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣሓዝያ ወዲ ኣከኣብ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሾብዓተ ዓመት ዮሳፋጥ ንጉስ ይሁዳ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ፣ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ድማ ንኽልተ ዓመት ነገሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በይሁዳም ንጉሥ በኢዮሣፍጥ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመተ መንግሥት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ በእስራኤልም ላይ ሁለት ዓመት ነገሠ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በይሁዳም ንጉሥ በኢዮሣፍጥ በአሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ በእስራኤል ላይ በሰማርያ መንገሥ ጀመረ፤ በእስራኤልም ላይ ሁለት ዓመት ነገሠ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሥ ኢዮሣፍጥ ሞተ፤ በዳዊት ከተማ በሚገኘውም በነገሥታት መካነ መቃብር ተቀበረ፤ በእርሱም እግር ተተክቶ ልጁ ኢዮራም ነገሠ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ይሁዳ ካቲ ዮሳፌጸ ካተቴዳ ታማነ ላፑን ላይን አካባ ናአይ አካዝያስ እስራኤልያ ቦላ ሳማርያን ካተቴዳ፤ እስራኤልያ ቦላ ላኡ ላይ ካተቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yihudaa Kaatii Yoosaafees'e kaateteedda tammanne laappuntsa laytsan Akaaba na'ay Akaaziyaasi Israa'eeliyaa bolla Samaariyaan kaateteedda; Israa'eeliyaa bolla laa"u laytsaa kaateteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Yuhuda Kawo Iyoosaafixey kawotida tammanne laappunththa layththan Akaabe naa Akaziyaasi Isra7eele bolla Samaariyan kawotides; Isra7eele 2 layth haarides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዩሁዳ ካዎ ኢዮሳፊጼይ ካዎቲዳ ታማኔ ላፑን ላይን ኣካቤ ና ኣካዚያሲ ኢስራኤሌ ቦላ ሳማሪያን ካዎቲዴስ፤ ኢስራኤሌ 2 ላይ ሃሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ይሁዳ ካዎይ እዮሳፈፅ ካዎትዳ ታማነ ላፑን ላይን፥ አካባ ናአይ አካዝያስ እስራኤለ ቦላ ሳማረን ካዎትስ፤ እስራኤለ ቦላ ናምኡ ላይ ካዎትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yihuda kawoy Iyosaafexi kawotida tammanne laapuntho laythan, Akaaba na7ay Akaziyaasi Isra7eele bolla Samaaren kawotis; Isra7eele bolla nam7u laythi kawotis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ የእስራኤል ንጉሥ ሆኖ በሰማርያ ነገሠ፤ እስራኤልንም ሁለት ዓመት ገዛ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የይሁዳ ንጉሥ ኢዮሣፍጥ በነገሠ በዐሥራ ሰባተኛው ዓመት የአክዓብ ልጅ አካዝያስ የእስራኤል ንጉሥ ሆነ፤ መኖሪያውንም በሰማርያ አድርጎ ሁለት ዓመት ገዛ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኢዮሳፍጥ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸውዓተ ዓመቱ ኣካዝ ኣብ ሰማርያ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ነገሰ። ክልተ ዓመት ከዓ ኣብ እስራኤል ገዝአ።
Amharic Tigrinya 2011
ዮሳፋጥ ድማ ምስ ኣቦታቱ ደቀሰ፡ ምስ ኣቦታቱ ኸኣ ኣብ ከተማ ዳዊት ኣቦኡ ተቐብረ። ኣብ ክንዳኡ ድማ ወዱ ዮራም ነገሰ።