1 Kings 4:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወዲ ሄሰድ፡ ኣብ ኣሩቦት፤ ንዕኡ ሶጎን ብዘላ ምድሪ ሄፈርን ነበራ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአራቦት፥ በሶኮትና በኦፌር ሀገር ሁሉ የሔሴድ ልጅ ነበረ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአሩቦት የሔሴድ ልጅ፥ ለእርሱም ሰኰትና የኦፌር አገር ሁሉ ነበረ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቤንሔሴድ፦ የአሩቦትና የሶኮ ከተሞች፥ እንዲሁም የመላው የሔፌር ግዛት አስተዳዳሪ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
በንሄሴድ አሩቦታ ቢታ ሄምያዋ፤ ሶኮ ቢታይ ሄፌራ ቢታይ ኡባይካ አዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Beniheseedi Arubboota biittaa heemmiyaawaa; Sookko biittay Hefeera biittay ubbaykka aawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Beeni-Heseedi Arubboote deren diza Sookonne Hefeere dere ubbaa ayssees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቤኒ-ሄሴዲ ኣሩቦቴ ዴሬን ዲዛ ሶኮኔ ሄፌሬ ዴሬ ኡባ ኣይሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
በንሄሰድ አሩቦታ ቢታ አይሰይሳ፤ ሶኮ ቢታይነ ሄፌራ ቢታይ ኡባይ እያባ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Benihesedi Aruboota biitta ayseysa; Sooko biittaynne Hefeera biittay ubbay iyabaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ቤንሔሴድ፣ በአሩቦት ውስጥ የሚገኙት ሰኰትና የኦፌር አገር በሙሉ የእርሱ ነበር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቤንሔሴድ፦ የአሩቦትና የሶኮ ከተሞች፥ እንዲሁም የመላው የሔፌር ግዛት አስተዳዳሪ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቤን ሔሰድ ኣብ ኣሩቦት፥ ኣብ ሰኮት፥ ኣብ ኵላ ምድሪ ኤፌርን፥
Amharic Tigrinya 2011
ቤንሔሰድ ኣብ ኣሩቦት፡ ሾኮን ብዘላ ምድሪ ሔፍርን ንእኡ ነበረ።