1 Kings 4:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ድማ ንሰሎሞን ጥበብን ብዙሕ ምስትውዓልን ልቢን ከም ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑጻ ሀቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ለሰሎሞን እጅግ ብዙ ጥበብንና ማስተዋልን፥ በባሕርም ዳር እንዳለ አሸዋ የልብ ስፋትን ሰጠው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ለሰሎሞን እጅግ ብዙ ጥበብና ማስተዋል በባሕርም ዳር እንዳለ አሸዋ የልብ ስፋት ሰጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ለሰሎሞን እጅግ አስደናቂ የሆነ ጥበብንና አስተዋይነትን እንዲሁም ወሰን የማይገኝለትን ዕውቀት ሰጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ ሶሎሞናዉ አዳ ኤራ፥ አኬካነ ዛዋይ ባይና አኮ ቆፋ እሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay Solomonaw aad'd'eeda era, akeekaanne zaway baynna aako k'ofaa immeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay Solomoones aadho erateth, keehi gita akeekanne zaway baynda erateth immides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሳይ ሶሎሞኔስ ኣ ኤራቴ፥ ኬሂ ጊታ ኣኬካኔ ዛዋይ ባይንዳ ኤራቴ ኢሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ሶሎሞነስ ጭንጫተ፥ አኬካነ ዳልጋ ዎዛና እሚስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay Solomones cincatethi, akeekanne dalga wozana immis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አምላክ ለሰሎሞን ጥበብንና እጅግ ታላቅ ማስተዋልን እንዲሁም በባሕር ዳር እንዳለ አሸዋ የልብ ስፋትን ሰጠው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ለሰሎሞን እጅግ አስደናቂ የሆነ ጥበብንና አስተዋይነትን እንዲሁም ወሰን የማይገኝለትን ዕውቀት ሰጠው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣምላኽ ድማ ንሰሎሞን የመና ብዙሕ ጥበብን ምስትውዓልን ከምቲ ኣብ ገምገም ባሕሪ ዘሎ ሑፃ ኽስፈር ዘይከኣል ስፍሓት ልብን ሃቦ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ ንሰሎሞን ኣዝዩ ብዙሕ ጥበብን ምስትውዓልን ኣብ ገምገም ባሕሪ ኸም ዘሎ ሑጻ ዝምርሓቡ ልብን ሀቦ።