1 Kings 4:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዛዕባ ኣእዋም ድማ፡ ካብቲ ኣብ ሊባኖስ ዘሎ ቄድሮስ ክሳዕ እቲ ኻብ መንደቕ ዚበቍል ሂሶፕ፡ ብዛዕባ ኣእዋም ተዛረበ። ብዛዕባ እንስሳታትን ኣዕዋፍን ከምኡውን ብዛዕባ ሰንከልከልትን ዓሳታትን እውን ይዛረብ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ ዛፍም ከሊባኖስ ዝግባ ጀምሮ በቅጥር ግንብ ላይ እስከሚበቅለው እስከ አሽክት ድረስ ይናገር ነበር፤ ደግሞም ስለ አውሬዎችና ስለ ወፎች ስለ ተንቀሳቃሾችና ስለ ዓሣዎች ይናገር ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለ ዛፍም ከሊባኖስ ዝግባ ጀምሮ በቅጥር ግንብ ላይ እስከሚበቅለው እስከ ሂሶጵ ድረስ ይናገር ነበር፤ ደግሞም ስለ አውሬዎችና ስለ ወፎች ሰለተንቀሳቃሾችና ስለ ዓሣዎች ይናገር ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰሎሞን ከሊባኖስ ዛፍ ጀምሮ በቤት ግንብ ላይ እስከሚበቅለው ሂሶጵ ድረስ ስለ ዛፎችና ስለ ተክሎች በምሳሌ እየመሰለ ተናግሮአል፤ እንዲሁም ስለ ልዩ ልዩ እንስሶች፥ ስለ ወፎች በሆዳቸው እየተሳቡ ስለሚሄዱ ፍጥረቶችና ስለ ዓሣዎችም አስተምሮአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሶሎሞነ ሊባኖሳ ዝጋፐ ዶሚደ፥ ጎልያ ግምቢያ ቦላ ሞክያ ሂሶጵያ ግያ ም ጋካናዉ፥ ምባ ኦዴዳ፤ ሄዋዳንካ ቃይ መሄቱዋባ፥ ዶአቱዋባ፥ ካፎቱዋባ፥ ሳኣና ጎሸትያ መታቱዋባነ ሞለቱዋባ ታማርሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Solomone Liibaanoosa zigaappe doommiide, golliyaa gimbbiyaa bolla mokkiyaa hiisoop'p'iyaa giyaa mitsaa gakkanaw, mitsaabaa odeedda; hewaaddankka k'ay mehetuwaabaa, do'atuwaabaa, kafotuwaabaa, sa'aanna gooshettiyaa med'etatuwaabaanne moletuwaabaa tamaarisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomooney Libaanoose zigappe biidi keeththa gimbe bolla mokkiza hisophphe mith gakkanaas diza doozata gishshas yootides; hessaththoka meheta, do7ata, kafota, sa7ara gooshettiza medheteththata gishshassinne moleta gishshas tamaarsides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔይ ሊባኖሴ ዚጋፔ ቢዲ ኬ ጊምቤ ቦላ ሞኪዛ ሂሶጴ ሚ ጋካናስ ዲዛ ዶዛታ ጊሻስ ዮቲዴስ፤ ሄሳካ ሜሄታ፥ ዶኣታ፥ ካፎታ፥ ሳኣራ ጎሼቲዛ ሜቴታ ጊሻሲኔ ሞሌታ ጊሻስ ታማርሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሶሎሞነይ ልባኖሰ ዝጋፐ ዶምድ፥ ግምበ ኬ ቦላ ዶልያ ህሶጰ ም ጋካናዉ ሌምስድ ኦድስ። ሄሳዳካ፥ መሄታባ፥ ዶአታባ፥ ካፎታባ፥ ሳአራ ጎሸትያ መተታባ ሞሎታባ ታማርስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Solomoney Libaanose zigape doomidi, gimbe keetha bolla doliya hisoophe mithaa gakanaw leemisidi odis. Hessadaka, mehetaba, do7ataba, kafotaba, sa7ara gooshetiya medhetethataba molotaba tamaarsis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከሊባኖስ ዝግባ አንሥቶ በቅጥር ግንብ ላይ እስከሚበቅለው ሂሶጵ ስለ ዕፀዋት ተናግሯል፤ እንዲሁም ስለ እንስሳት፣ ስለ ወፎች፣ በሆዳቸው ስለሚሳቡ እንስሳትና ስለ ዓሦችም ተናግሯል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሰሎሞን ሊባኖስ ዛፍ ጀምሮ በቤት ግንብ ላይ እስከሚበቅለው ሂሶጵ ድረስ ስለ ዛፎችና ስለ ተክሎች እየመሰለ ተናግሮአል፤ እንዲሁም ስለ ልዩ ልዩ እንስሶች፥ ስለ ወፎች በሆዳቸው እየተሳቡ ስለሚሄዱ ፍጥረቶችና ስለ ዓሣዎችም አስተምሮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብዛዕባ ኣእዋም ከዓ ኻብቲ ኣብ ሊባኖስ ዘሎ ዝግባ ኽሳዕ እቲ ኣብ መንደቕ ዝበቍል ስምዕዛ ተዛረበ። ብዛዕባ እንስሳን ብዛዕባ ኣዕዋፍን ብዛዕባ ለመምታን ብዛዕባ ዓሳታትን ድማ ተዛረበ።
Amharic Tigrinya 2011
ብዛዕባ ኣእዋም ከኣ ካብቲ ኣብ ሊባኖስ ዘሎ ቄድሮስ ክሳዕ እቲ ኣብ መንደቕ ዚበቊል ስምዕዛ ተዛረበሉ። ብዛዕባ እንስሳን ብዛዕባ ኣዕዋፍን ብዛዕባ ለመምታን ብዛዕባ ዓሳታትን ድማ ተዛረበ።