1 Kings 5:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ድማ ከምቲ እተመባጽዖ ንሰሎሞን ጥበብ ሃቦ፡ ኣብ መንጎ ሒራምን ሰሎሞንን ድማ ሰላም ኰነ። ክልቲኦም ድማ ብሓባር ቃል ኪዳን ኣተዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም እንደ ነገረው ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞንም መካከል ሰላም ነበረ፤ በመካከላቸውም ቃል ኪዳን አደረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም እንደ ነገረው ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞንም መካከል ሰላም ነበረ፤ ሁለቱም ቃል ኪዳን ተጋቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ አስቀድሞ የሰጠውን የተስፋ ቃል በመጠበቅ ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞን መካከል ሰላም ስለ ነበረ ሁለቱም የጋራ ስምምነት ውል አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሶሎሞናዉ እማና ጌዳዋዳን፥ አዉ አዳ ኤራ እሜዳ። ኪራመነ ሶሎሞነ ባረንቱ ግዶን ሳሮ ደኤድኖ፤ ኡንቱንቱ ላኡ ባረንቱ ግዶን ቃላ ጫቁዋ ጫቀቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Solomonaw immana geeddawaadan, aw aad'd'eeda era immeedda. Kiiraamenne Solomone barenttu giddon saro de'eeddino; unttunttu laa"u barenttu giddon k'aalaa c'aak'uwaa c'aak'k'eteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Solomoones immida hidota qaalaa mala izas aadho erateth immides. Kiraamessinne Solomoones lo7o gaytoteththi diza gishshas bantta giddon caaqettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ሶሎሞኔስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ማላ ኢዛስ ኣ ኤራቴ ኢሚዴስ። ኪራሜሲኔ ሶሎሞኔስ ሎኦ ጋይቶቴ ዲዛ ጊሻስ ባንታ ጊዶን ጫቄቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሶሎሞነስ እማና ግዳይሳዳ፥ እያዉ ጭንጫተ እሚስ። ክራምነ ሶሎሞነይ ባንታ ግዶን ሳሮ ደእዶሶና፤ ኤንቲ ናምአይ ባንታ ግዶን ጫቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Solomones immana gidaysada, iyaw cincatethi immis. Kiraaminne Solomoney banta giddon saro de7idosona; enti nam7ay banta giddon caaqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም በገባለት ተስፋ መሠረት ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞን መካከልም መልካም ግንኙነት ነበር፤ ሁለቱም ቃል ኪዳን አደረጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር አስቀድሞ የሰጠውን የተስፋ ቃል በመጠበቅ ለሰሎሞን ጥበብን ሰጠው፤ በኪራምና በሰሎሞን መካከል ሰላም ስለ ነበረ ሁለቱም የጋራ ስምምነት ውል አደረጉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን፥ ከምቲ ዘተስፈዎ፥ ጥበብ ሃቦ። ኣብ መንጎ ኪራምን ሰሎሞንን ከዓ ሰላም ነበረ፤ ክልቲኦም ድማ ኺዳን ተኣታተዉ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ንሰሎሞን፡ ከምቲ ዘተስፈዎ፡ ጥበብ ሀቦ። ኣብ መንጎ ሒራምን ሰሎሞንን ከኣ ሰላም ነበረ፡ ክልቲኣቶም ድማ ኪዳን ተኣታተዉ።