1 Kings 6:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ራብዐይቲ ዓመት፡ ኣብ ወርሒ ሲፍ፡ መሰረት ቤት እግዚኣብሄር ተነብረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአራተኛው ዓመት ከሚያዝያ በሁለተኛው ወር የእግዚአብሔርን ቤት መሠረተ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአራተኛው ዓመት ዚፍ በሚባል ወር የእግዚአብሔር ቤት ተመሠረተ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የጌታ ቤት መሠረት የተጣለው በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ ተብሎ በሚጠራው ወር ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳ ጌሻ ጎልያ ባሱ ሶሎሞነ ካዉቴዳ ኦይደን ላይን፥ ዚፋ ግያ ላኤን አግናን ባሰቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Godaa Geeshsha Golliyaa baasuu Solomone kawuteedda oyddentsa laytsan, Ziifa giyaa laa'entso aginaan baasetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Solomooney kawotida oydanththo layththan, Ziife geetettiza nam7anththo aginan GODAA Keeththaa yochchi yegettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሶሎሞኔይ ካዎቲዳ ኦይዳን ላይን፥ ዚፌ ጌቴቲዛ ናምኣን ኣጊናን ጎዳ ኬ ዮቺ ዬጌቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳ ኬ ባሶይ ሶሎሞነይ ካዎትዳ ኦይዳን ላይን፥ ዚፋ ጌተትያ ናምአን አጌናን ባሰትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossaa keethaa baasoy Solomoney kawotida oyddantho laythan, Ziifa geetetiya nam7antho ageenan baasetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስም በአራተኛው ዓመት ዚፍ በተባለው ወር መሠረቱ ተጣለ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ቤተ መቅደስ መሠረቱ የተጣለው ሰሎሞን በነገሠ በአራተኛው ዓመት፥ ዚፍ ተብሎ በሚጠራው በሁለተኛው ወር ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ቤት እግዚኣብሄር፥ ሰሎሞን ምስ ነገሰ ኣብ ራብዓይ ዓመቱ፥ ኣብ ወርሒ ዚፍ ተመስረተ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ራብዓይ ዓመት፡ ኣብ ወርሒ ዚፍ ተመስረተ።