1 Kings 7:24 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ ትሕቲ ወሰኑ ድማ ብዙርያኡ ዓሰርተ ኣብ እመት፡ ንባሕሪ ኣብ ዙርያኡ ዝኸበበ ዕንክሊል ነበሮ። እቶም ቡቕሊ እንተ ተደርብዮም ኣብ ክልተ መስርዕ ይድርበዩ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከከንፈሩም በታች ለአንድ ክንድ ዐሥር፥ ለአንድ ክንድም ዐሥር ጕብጕቦች አዞረበት፤ ከንፈሮቹም እንደ ጽዋ ከንፈር ነበሩ። በውስጡም አበቦች በቅለውበት ነበር። ውፍረቱም ስንዝር ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ከከንፈሩም በታች ለአንድ ክንድ አሥር ለአንድ ክንድም አሥር ጉብጉቦች አዞረበት፤ እርሱም በቀለጠ ጊዜ ጉብጉቦቹ በሁለት ተራ ከእርሱ ጋር አብረው ቀልጠው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የገንዳው አፍ ውጫዊ ክፈፍ ሁሉ ከገንዳው ጋር አንድ ወጥ ሆነው በቅል አምሳል ከነሐስ የተሠሩና በሁለት ረድፍ የተደረደሩ፥ ቅርጾች ነበሩት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አባ ዎንግርያ ዶናን ካረ ባጋና ዝቂ ጊደ፥ አናና ኦይቀቲደ መቴዳ ጎሰቱዋ ምስለቱ ደኢኖ፤ ሄ ጎሰቱዋ ምስለቱ ላኡ ማራን፥ እት እት ዋን ታሙ ታሙ ዩይ አደ ሹሸቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abbaa Wonggiryaa doonaan kare baggana zik'k'i giide, aanana oyk'k'ettiide med'etteedda gosetuwaa misiletuu de'iino; he gosetuwaa misiletuu laa"u maaran, itti itti wad'an tammuu tammuu yuuyyi aad'd'iide shuushetteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gita gonggeza doonan kare baggara ziqqi giidi izara oyketti medhettida gose misleti deettes; he misleti nam7u maaran issi issi wadhan tammay tammay yuuyi aadhdhanaas shuuyettides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊታ ጎንጌዛ ዶናን ካሬ ባጋራ ዚቂ ጊዲ ኢዛራ ኦይኬቲ ሜቲዳ ጎሴ ሚስሌቲ ዴቴስ፤ ሄ ሚስሌቲ ናምኡ ማራን ኢሲ ኢሲ ዋን ታማይ ታማይ ዩዪ ኣናስ ሹዬቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አባ ሳንያ ዶናን ካረ ባጋራ ዝቅ ግድ፥ እያራ ኦይከትድ መትዳ ጎሰ ምስለት ደኦሶና፤ ሄ ጎሰታ ምስለት ናምኡ ማራን፥ እስ እስ ዋን ታማይ ታማይ ዩይ አድ ሹየትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abba Saaniya doonan kare baggara ziqi gidi, iyara oyketidi medhetida gose misileti de7oosona; he goseta misileti nam7u maaran, issi issi wadhan tammay tammay yuuyi aadhidi shuuyetidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከከንፈሩም ዝቅ ብሎ፣ በእያንዳንዱ ክንድ ላይ እንደ ቅል ያሉ ዐሥር ቅርጾች ዙሪያውን በሁለት ረድፍ ከብበውታል፤ እነዚህም ከገንዳው ጋር አንድ ወጥ ሆነው በሁለት ረድፍ ተሠርተው ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የገንዳው አፍ ውጫዊ ክፈፍ ሁሉ ከገንዳው ጋር አንድ ወጥ ሆነው በቅል አምሳል ከነሐስ የተሠሩና በሁለት ረድፍ የተደረደሩ፥ ቅርጾች ነበሩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ትሕቲ ኸንፈሩ ኸዓ ኣብ ዙርያኡ ናይ ዝመዓጐ ዕምበባ ዝመስል ክልተ መስርዕ ገይፂ ገበረሉ። ኣብ ሓሓንቲ እመት ዓሰርተ ዝመዓጐ ዕምበባ ዝመስል ነበረ። እዙይ ድማ ብሓደ ፈሲሱ ምስኡ ዝተሰርሐ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ትሕቲ እቲ ወሰን ከኣ ብዙርያኡ ኣጒማ ኣዞረሉ፡ ብዙርያ እቲ ባሕሪ በብእመት ዓሰርተ ዀይኑ ይኸቦ ነበረ፡ እቲ ኣጒማ ኽልተ መስርዕ ኰይኑ ምስኡ ብሓደ ፈሰሰ።