1 Kings 8:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንጉስ ድማ ገጹ ገልቢጡ ንብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ባረኾ፣ ብዘሎ ኣኼባ እስራኤል ድማ ደው በለ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ንጉሡም ፊቱን ዘወር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቃቸው፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ንጉሡም ፊቱን ዘወር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ መረቀ፤ የእስራኤልም ጉባኤ ሁሉ ቆመው ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ንጉሥ ሰሎሞንም የእስራኤል ጉባኤ በዚያ ቆመው ሳሉ፥ ወደ እነርሱ ፊቱን ዞር አድርጎ የእስራኤልን ጉባኤ ሁሉ ባረከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ያአይ ኩመንይ ኤቂደእሽን፥ ካቲ ኡንቱንቱኮ ስሚደ፥ ሀዋዳን ያጊደ ኡንቱንታ አንጄዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa yaa'ay kumentsay ek'k'ide'ishshin, kaatii unttunttukko simmiide, hawaadan yaagiide unttuntta anjjeedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele as ubbay duulatan kumi eqqidishin kawoy isttako simmidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ኣስ ኡባይ ዱላታን ኩሚ ኤቂዲሺን ካዎይ ኢስታኮ ሲሚዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ማባራይ ኩመ ያን ኤቅዳሽን፥ ካዎይ ኤንታኮ ስሚድ፥ ሀይሳዳ ያግድ ኤንታዉ ዎስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele maabaray kumethi yan eqidashin, kawoy entako simmidi, haysada yaagidi entaw woossis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
መላው የእስራኤል ጉባኤ በዚያ ቆሞ ሳለ፣ ንጉሡ ፊቱን ወደ እነርሱ መልሶ ጉባኤውን ባረከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያ ቆመው ሳሉ፥ ንጉሥ ሰሎሞን ፊቱን ወደ እነርሱ መልሶ የእግዚአብሔር በረከት በእነርሱ ላይ እንዲወርድ እንዲህ ሲል ጸለየ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኵሉ ጉባኤ እስራኤል ደው ኢሉ እንተሎ፥ እቲ ንጉስ ገፁ መሊሱ ነቲ ጉባኤ እስራኤል ባረኾ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ንጉስ ድማ ገጹ መሊሱ ንብዘሎ ማሕበር እስራኤል መረቖ፡ እቲ ማሕበር እስራኤል ከኣ ብዘሎ ደው ኢሉ ነበረ።