1 Kings 8:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነታ ቤት ግና ኣይትሃንጻ። እቲ ካብ ሕቝፍኻ ዚመጽእ ወድኻ ግና ንስመይ ቤት ኪሰርሓላ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን ከወገብህ የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል እንጂ ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ከወገብህ የሚወጣው ልጅህ እርሱ ለስሜ ቤት ይሠራል እንጂ ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ለስሜ ቤት የሚሠራው ከአንተ የሚወለደው ልጅ እንጂ አንተ አይደለህም’።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ፥ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዌ ኔና ግዳካ፤ ታ ሱንዉ ጌሻ ጎልያ ኬጻናዌ ነ ጉልባታፐ የለታና ነ ናኣ’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne, Geeshsha Golliyaa kees's'anawe neena gidakka; ta suntsaw Geeshsha Golliyaa kees's'anawe ne gulbbataappe yelettana ne na'aa› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
gido attiin Xoossa Keeththaa keexxanay nena gidakka; ta sunththas Xoossa keeth keexxanay ne gulbateppe yelettana ne naa› gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጾሳ ኬ ኬጻናይ ኔና ጊዳካ፤ ታ ሱንስ ጾሳ ኬ ኬጻናይ ኔ ጉልባቴፔ ዬሌታና ኔ ና› ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ኬ ኬፃናይ ነና ግዳካ፤ ታ ሱንስ ኬ ኬፃናይ ነ ጉልባታፐ የለታና ነ ናኣ’ ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, keethe keexanay nena gidaka; ta sunthaas keethe keexanay ne gulbatape yeletana ne na7aa’ yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይሁን እንጂ ቤተ መቅደሱን የምትሠራው አንተ ሳትሆን፣ ከአንተ የሚወለደው ልጅህ ነው፤ አዎን ለስሜ ቤተ መቅደስ የሚሠራው እርሱ ነው።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን እርሱን የሚሠራልኝ ልጅህ ነው እንጂ አንተ አይደለህም፤ ከአንተ የሚወለደው ልጅ ቤተ መቅደሴን ይሠራል’ አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና እቲ ኻብ ሕቘኻ ዝውፅእ ወድኻ እዩ ንስመይ ቤተ መቕደስ ዝሰርሐለይ እምበር ንስኻ ኣይኮንካን ቤተ መቕደስ እትሰርሐለይ’ በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ እቲ ኻብ ሕቜኻ ዚወጽእ ወድኻ ደኣ፡ ንሱ ንስመይ ቤት ይሰርሕ እምበር፡ ንስኻስ ነቲ ቤት ኣይትሰርሖን ኢኻ።