1 Kings 8:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሓደ ሰብ ኣብ ብጻዩ እንተ በደለ፡ ንኽምሕል ድማ ማሕላ እንተ ተገይሩሉ፡ እቲ ማሕላ ድማ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኣብ ቅድሚ መሰውኢኻ እንተ መጸ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ሰው ባልጀራውን ቢበድል፥ ይምልም ዘንድ በላዩ መሐላ ቢጫንበት፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢናዘዝ፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ በላዩም መሐላ ቢጫን፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በመሠዊያህ ፊት ቢምል፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
“አንድ ሰው ባልንጀራውን ቢበድል፥ አለመበደሉን በመሐላ እንዲያረጋግጥ ሲጠየቅ፥ እርሱም መጥቶ በዚህ ቤት በሚገኘው መሠዊያ ፊት መሐላ ቢያደርግ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
“እት አሳይ ባረ ሾሩዋ ናቂና፥ አ ጫቀናዉ ሀ ጌሻ ጎልያ አይና፥ አ ግዶን ደእያ ያርሽያ ሳኣ ስንን እ ጫቆፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
«Itti Asay bare shooruwaa naak'k'ina, Aa c'aak'k'etsanaw ha Geeshsha Golliyaa ayina, Aa giddon de'iyaa yarshshiyaa sa'aa sintsan I c'aak'k'ooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
«Issi asi ba lagge qohidi kashii giin iza caaqeththanaas ehiin hayssa Xoossa Keeththaa giddon diza yarshizasoza sinththan izi caaqqiko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
«ኢሲ ኣሲ ባ ላጌ ቆሂዲ ካሺ ጊን ኢዛ ጫቄናስ ኤሂን ሃይሳ ጾሳ ኬ ጊዶን ዲዛ ያርሺዛሶዛ ሲንን ኢዚ ጫቂኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
“እስ አስ ባ ላግያ ቆህድ፥ ቆሀብከ ግድ ካድን፥ እያ ጫቅሳናዉ ፆሳ ኬ ኤህን፥ እያ ግዶን ደእያ ያርሾ በሳ ስንን እ ጫቅኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
“Issi asi ba laggiya qohidi, qohabike gidi kaddin, iya caaqisanaw Xoossa keethi ehin, iya giddon de7iya yarsho bessa sinthan I caaqiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
“አንድ ሰው ባልንጀራውን በድሎ መማል ኖሮበት ቢመጣና በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ በመሠዊያህ ፊት ቢምል፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“አንድ ሰው ባልንጀራውን መበደሉን የሚገልጥ ክስ ቀርቦበት በዚህ ቤተ መቅደስ ውስጥ ወደሚገኘው መሠዊያ አምጥተውት ከበደል ንጹሕ መሆኑን በመሐላ በሚያረጋግጥበት ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ሰብ ንብፃዩ እንተ በደሎ እሞ፥ ‘መሓል’ እንተ በልዎ፥ ንሱ ኸዓ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኽምሕል እንተ መፀ፥
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ንብጻዩ እንተ በደሎ፡ ማሕላ ምሐል ድማ እንተ በልዎ፡ ንሱ ኸኣ ናብ ቅድሚ መሰውኢኻ ኣብዛ ቤት እዚኣ ኺምሕል እንተ መጸ፡