1 Samuel 1:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ነፍሳ መሪራ ናብ እግዚኣብሄር ጸለየት፡ ኣምሪራ ድማ በኸየት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም በልብዋ አዝና አለቀሰች፤ ወደ እግዚአብሔርም ጸለየች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም በልብዋ ትመረር ነበር፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸለየች፥ ጽኑ ልቅሶም አለቀሰች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም ከልቧ ኀዘን የተነሣ ምርር ብላ እያለቀሰች ወደ ጌታ ጸለየች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሃና ሎይ ሴለታደ፥ ጫሞ ዬኩዋ ዬካደ መና ጎዳ ዎሳዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haanna loytsa seeletaade, c'amo yeekuwaa yeekkaade Med'inaa Godaa woossaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haannay izi wozinay meqqida gishshas hiqima yeekkashe GODAA woossadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃናይ ኢዚ ዎዚናይ ሜቂዳ ጊሻስ ሂቂማ ዬካሼ ጎዳ ዎሳዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃና ዳሮ አዛንዳ ግሾ ጫመታዳ ዬካሸ ጎዳ ዎሳሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haanna daro azzanida gisho cametada yeekashe Godaa woossasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሐናም በነፍሷ ተመርራ አብዝታ በማልቀስ ወደ እግዚአብሔር ጸለየች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም ከልብዋ ሐዘን የተነሣ ምርር ብላ እያለቀሰች ወደ እግዚአብሔር ጸለየች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃና ኸዓ ብልባ ኣምሪራ እናበኸየት ንእግዚኣብሄር ትልምን ነበረት፤
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ድማ ብነፍሳ ተመሪራ እናበኸየት ንእግዚኣብሄር ትልምን ነበረት፡