1 Samuel 1:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
መብጽዓ ኣተወት ድማ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ንሕሰም ኣነን ባርያኻን እንተ ዘኪርካ፡ ንገረድካ ግና ወዲ ተባዕታይ እንተ ሂብካያ፡ ንእግዚኣብሄር ኵለን መዓልትታት ክህቦ እየ ህይወቱ፡ ኣብ ርእሱ ድማ መላጸ ኣይኪመጽእን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስዋም፥ “አዶናይ፥ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ሆይ! የባርያህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝ፥ ለባርያህም ወንድ ልጅ ብትሰጥ ዕድሜውን ሁሉ ለአንተ እሰጠዋለሁ፤ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥም አይጠጣም። ምላጭም በራሱ ላይ አይደርስም” ብላ ስእለት ተሳለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም። አቤቱ፥ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ የባሪያህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝ፥ እኔንም ባትረሳ፥ ለባሪያህም ወንድ ልጅ ብትሰጥ፥ ዕድሜውን ሁሉ ለእግዚአብሔር እሰጠዋለሁ፥ ምላጭም በራሱ ላይ አይደርስም ብላ ስእለት ተሳለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ብላ ስእለት ተሳለች፤ “የሠራዊት ጌታ ሆይ፤ የአገልጋይህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝ፥ ለአገልጋይህም ወንድ ልጅ ብትሰጣት፥ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለጌታ እሰጠዋለሁ፤ ምላጭም በራሱ ላይ አያርፍም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እዛ ሀዋዳን ያጋደ ቃንገ ቃንገታዱ፤ “ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ፥ ታና ነ ቆማቶ ጼላ! ታ ምሹዋ በኣደ፥ ታና ሀሳያ፤ ታና ነ ቆማቶ ዶጎፓ። ኔን ታዉ ነ ቆማትዉ አቱማ ናኣ እሞፐ፥ አ ደኡዋ ላይ ኡባን ታን አ ነዉ እማና፤ አ ሁጲ ኡባካ ሜደተና” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Iza hawaadan yaagaade k'anggetsaa k'anggettaaddu; «Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw, taana ne k'oomatoo s'eella! Ta mishuwaa be'aade, taana hassaya; taana ne k'oomatto dogoppa. Neeni taw ne k'oomatiw attuma na'aa immooppe, Aa de'uwaa laytsaa ubbaan taani Aa new immana; Aa huup'ii ubbakka meedettenna» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izakka, «Ubbaafe Wolqqama GODAWU tana ne aylley kawushshateththaa ne haa xeellada tana ne qoppikonne tana ne aylleyo balontta ne taas attuma naa immiko izi ba de7o layth ubbaan nees gidana mala tani iza GODAAS immana; magallaykka iza hu7e binana bochchenna» gawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዛካ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ ታና ኔ ኣይሌይ ካዉሻቴ ኔ ሃ ጼላዳ ታና ኔ ቆፒኮኔ ታና ኔ ኣይሌዮ ባሎንታ ኔ ታስ ኣቱማ ና ኢሚኮ ኢዚ ባ ዴኦ ላይ ኡባን ኔስ ጊዳና ማላ ታኒ ኢዛ ጎዳስ ኢማና፤ ማጋላይካ ኢዛ ሁኤ ቢናና ቦቼና» ጋዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ሀይሳዳ ያጋዳ ቃንገታሱ፤ “ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳዉ፥ ታና ነ አይልዉ በአ። ታ መቱዋ በአዳ፥ ታና ሀሳያ፤ ታና ነ አይልዉ ዶጎፓ። ኔኒ ታዉ ነ አይሌስ አደ ናአ እምኮ፥ እያ ደኦ ላይ ኡባን ታኒ እያ ነዉ እማና፤ እያ ሁጰይ ፖሎ ሜደተና” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya haysada yaagada qangetasu; “Ubbaafe Wolqaama Godaw, tana ne aylliw be7a. Ta metuwa be7ada, tana hassaya; tana ne aylliw dogopa. Neeni taw ne ayllees adde na7a immiko, iya de7o laytha ubban taani iya new immana; iya huuphey polo meedetenna” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህም ብላ ስእለት ተሳለች፤ “የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ የአገልጋይህን መዋረድ ተመልክተህ ብታስበኝና አገልጋይህን ሳትረሳት ወንድ ልጅ ብትሰጣት፣ በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ለእግዚአብሔር እሰጠዋለሁ፤ ምላጭም በራሱ ላይ አይደርስም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሐናም እንዲህ ስትል ስእለት ተሳለች፦ “የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! እኔን አገልጋይህን ተመልከተኝ! መከራዬንም በማየት አስበኝ! አትርሳኝም! አንድ ወንድ ልጅ ብትሰጠኝ በሕይወቱ ዘመን ሁሉ ለአንተ የተለየ እንዲሆን አደርገዋለሁ፤ ጠጒሩም ከቶ አይላጭም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር! ውርደት ባርያኻ ኣፀቢቕካ ርኢኻ እንተ ዘከርካኒ፥ ንኣይ ንባርያኻ እውን እንተይረሳዕኻ ወዲ እንተ ደኣ ሂብካኒ፥ ኣነ ድማ ብዅሉ ዘመን ህይወቱ ንኣኻ ንእግዚኣብሄር ከገልግል ክውፍዮ እየ፤ ርእሱ ኸዓ ኸቶ ኣይላፀን እዩ” እናበለት ተመባፅዐት።
Amharic Tigrinya 2011
ዎ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ውርደት ባርያኻ ኣጸቢቕካ ርኢኻ እንተ ዘከርካኒ፡ ንባርያኻውን እንተ ዘይረሳዕካኒ፡ ንባርያኻ ተባዕታይ ውሉድ እንተ ደኣ ሀብካኒ፡ ኣነ ድማ ኲሉ ዘበን ህይወቱ ንእግዚኣብሄር እውፍዮ፡ ናብ ርእሱ ኸኣ መላጸ ኣየሕልፎን፡ ኢላ መብጽዓ ተማባጽዔት።