1 Samuel 1:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሃና ድማ ከምዚ ኢላ መለሰት፦ ኣይፋል ጐይታይ፡ ኣነ መንፈስ ሓዘን ዘለዋ ሰበይቲ እየ። ንነፍሰይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍሰስኩ እምበር፡ ወይኒ ወይ መስተ ኣይሰተኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሐናም መልሳ እንዲህ አለችው፥ “ጌታዬ ሆይ፥ አይደለም፤ እኔስ ወራት የባሳት ሴት ነኝ፤ ጠጅና ሌላ የሚያሰክር ነገር አልጠጣሁም፤ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ነፍሴን አፈሰስሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሐናም። ጌታዬ ሆይ፥ አይደለም፥ እኔስ ልብዋ ያዘነባት ሴት ነኝ፤ ጠጅና ሌላ የሚያሰክር ነገር አልጠጣሁም፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ነፍሴን አፈሰስሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሐናም እንዲህ ብላ መለሰችለት፥ “ጌታዬ ሆይ፤ አይደለም፤ እኔስ ልቧ ክፉኛ ያዘነባት ሴት ነኝ፤ የልቤን ኀዘን በጌታ ፊት አፈሰስሁ እንጂ፥ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አልጠጣሁም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ ሃና ሀዋዳን ያጋደ አዉ ዛራዱ፤ “ቱይት፥ ታ ጎዳዉ፥ ታን ሎይ መቶታንቻ ማጫ አሳ፤ ታን ታ ሸምፑዋፐ መና ጎዳ ዎሳይፐ አትና፥ ዎይንያ ኤሳ ዎይ ማይያ ኡሻ ኡሻበይከ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Haanna hawaadan yaagaadde aw zaaraaddu; «tuytti, ta godaw, taani loytsi metootanchchaa mac'c'a asaa; taani ta shemppuwaappe Med'inaa Godaa woossayippe attina, woyniyaa eessaa woy matsoyiyaa ushshaa ushabeykke.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haannayka izas, «Ta godawu ta maththottabeekke; tani keehippe wozinay meqqida maccassa; hessa gishshas tani ta wozina GODAA sinththan miccayssife attiin woyne ushshu gidiin woykko hara maththosiza ushshu ta uyabeekke.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃናይካ ኢዛስ፥ «ታ ጎዳዉ ታ ማታቤኬ፤ ታኒ ኬሂፔ ዎዚናይ ሜቂዳ ማጫሳ፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ታ ዎዚና ጎዳ ሲንን ሚጫይሲፌ ኣቲን ዎይኔ ኡሹ ጊዲን ዎይኮ ሃራ ማሲዛ ኡሹ ታ ኡያቤኬ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃን ዛራዳ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ግደና፤ ታኒ ዳሮ አዛንዳ ማጫስ፤ ታኒ ታ ሸምፑዋፈ ጎዳ ዎሳይስፐ አትሽን፥ ዎይነ ዎይኮ ማይያ ኡሹ ኡያብከ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haanni zaarada, “Ta Godaw, gidenna; taani daro azzanida maccas; taani ta shempuwafe Godaa woossaysipe attishin, woyne woyko mathoyiya ushshu uyabike.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሐናም እንዲህ ብላ መለሰችለት፤ “ጌታዬ ሆይ፤ ሰክሬ አይደለም፤ እኔ ልቧ ክፉኛ የታወከባት ሴት ነኝ፤ ልቤን በእግዚአብሔር ፊት አፈሰስሁ እንጂ፣ የወይን ጠጅም ሆነ ሌላ የሚያሰክር መጠጥ አልጠጣሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስዋም እንዲህ ስትል መለሰችለት፦ “አይደለም ጌታዬ ሆይ! እኔ በጥልቅ ሐዘን ላይ ያለሁ ሰው ነኝ፤ ወይን ጠጅም ሆነ የሚያሰክር መጠጥ አልጠጣሁም፤ ነገር ግን ችግሬን ለእግዚአብሔር እያቀረብኩ ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ግና “ጐይታይ፥ ኣይፋለይን፤ ኣነስ መንፈሰይ ጓሂ ዝመልኣ ሰበይቲ እየ እምበር፥ ወይንን ካልእ ዘስክር መስተን ኣይሰተኹን፤ ብፀሎት ደኣ ጭንቀይ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍስስ ኣለኹ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ግና፡ ጐይታይ፡ ኣይፋለይን፡ ኣነስ መንፈሰይ ጓሂ ዝመልኤ ሰበይቲ ደኣ እየ፡ ወይንን ዜስክር መስተንሲ ኣይሰቴኹን፡ ነፍሰይ ደኣ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣፍሰስኩ።