1 Samuel 1:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ፡ ሃና ዝጠነሰትሉ ግዜ ምስ ኣኸለ፡ ወዲ ወለደት፡ ሳሙኤል ድማ ጸዊዓ፡ ካብ እግዚኣብሄር ስለ ዝለመንክዎ፡ በለቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የመውለጃዋም ወራት በደረሰ ጊዜ ሐና ወንድ ልጅ ወለደች፤ እርስዋም፥ “ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ለምኜዋለሁ” ስትል ስሙን “ሳሙኤል” ብላ ጠራችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የመፅነስዋም ወራት ካለፈ በኋላ ሐና ወንድ ልጅ ወለደች፤ እርስዋም። ከእግዚአብሔር ለምኜዋለሁ ስትል ስሙን ሳሙኤል ብላ ጠራችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ሐና ፀነሰች፤ የእርግዝናዋ ወራት በተፈጸመ ጊዜም ወንድ ልጅ ወለደች፤ “ከጌታ ለምኜዋለሁ” ስትል ስሙን “ሳሙኤል” ብላ ጠራችው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አ ሻሃሮ ዎደ ዎዲ ዉርና አቱማ ናኣ የላዱ። ሃና፥ “ታን መና ጎዳ ዎስና ስሴዳ” ጋደ አ ሱን ሳሙኤኤላ ሱንዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aa shahaaro wode wodii wurina attuma na'aa yelaaddu. Haanna, «Taani Med'inaa Godaa woossina siseedda» gaade Aa suntsaa Saamue'eela suntsaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtiin Haannay qanththatadus; izis wodey wuriin attuma naa yeladus; naaza sunththaaka, «GODAAPPE woossada demmadis gashe Sameela» ga sunththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲን ሃናይ ቃንታዱስ፤ ኢዚስ ዎዴይ ዉሪን ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ናዛ ሱንካ፥ «ጎዳፔ ዎሳዳ ዴማዲስ ጋሼ ሳሜላ» ጋ ሱንዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እያ ቃንታዳ አደ ናአ የላሱ። ሃና፥ “ታኒ ጎዳ ዎስን እ ታና ስእስ” ጋዳ እያ ሱን ሳሜላ ሱንሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Iya qanthatada adde na7a yelasu. Haanna, “Taani Godaa woossin I tana si7is” gada iya sunthaa Sameela sunthasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሐና ፀነሰች፤ የእርግዝናዋ ወራት በተፈጸመ ጊዜም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም፤ “ ከእግዚአብሔር ለምኜዋለሁ” ስትል ሳሙኤል አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወዲያውኑ ፀነሰች፤ ወንድ ልጅም ወለደች፤ እርስዋም “ከእግዚአብሔር ለምኜ ያገኘሁት ነው” ስትል ስሙን “ሳሙኤል” አለችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዋርሕ ጥንሳ ምስ ተፈፅመ ሃና ወዲ ወለደት። “ካብ እግዚኣብሄር ለሚነ ዝረኸብክዎ እዩ” እንትትብል ሳሙኤል በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ኸኣ፡ መዓልትታት ምስ ሐለፋ፡ ሃና ጠነሰት ወዲ ድማ ወለደት። ንሳ ኸኣ፡ ሳሙኤል ኣውጽኣትሉ።