1 Samuel 1:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ሰብኣይ ኤልቃናን ብዘላ ቤቱን ድማ ዓመታዊ መስዋእትን መብጽዓኡን ንእግዚኣብሄር ከቕርቡ ደየቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰው​ዬ​ውም ሕል​ቃና ከቤተ ሰቡ ሁሉ ጋር የዓ​መ​ቱን መሥ​ዋ​ዕ​ትና ስእ​ለ​ቱን፥ የም​ድ​ሩ​ንም ዐሥ​ራት ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ያቀ​ርብ ዘንድ ወጣ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰውዮውም ሕልቃና ከቤተ ሰቡ ሁሉ ጋር የዓመቱን መሥዋዕትና ስእለቱን ለእግዚአብሔር ያቀርብ ዘንድ ወጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰውዬውም ሕልቃና ቤተሰቡን ሁሉ ይዞ ለጌታ ዓመታዊውን መሥዋዕት ለመሠዋት፥ ስእለቱንም ለማድረስ ወደ ሴሎ ወጣ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኤልቃን ባረ ሶ አሳ ኡባና ላይ ያርሹዋ መና ጎዳዉ ያርሻናዉነ ቃንጌዳዋ ጋናዉ ሴሎ ቤዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Elk'k'aani bare soo asaa ubbaanna laytsaa yarshshuwaa Med'inaa Godaw yarshshanawunne k'anggeeddawaa gatsanaw Seelo beedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hilqaanay GODAAS layththan layththan shiishshiza yarshoza yarshanaassinne ba adinettida adinaa gaththanaas baso asaa ubbaa ekkidi Seelo kezides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂልቃናይ ጎዳስ ላይን ላይን ሺሺዛ ያርሾዛ ያርሻናሲኔ ባ ኣዲኔቲዳ ኣዲና ጋናስ ባሶ ኣሳ ኡባ ኤኪዲ ሴሎ ኬዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህልቃን ባ ሶ አሳ ኡባራ ላይ ያርሾ ጎዳስ ያርሻናዉነ ቃንገ ጋናዉ ሴሎ ብስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hilqaani ba soo asa ubbaara laytha yarsho Godaas yarshanawunne qangetha gathanaw Seelo bis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰውየውም ሕልቃና ለእግዚአብሔር ዓመታዊውን መሥዋዕት ለመሠዋት ስእለቱን ለማድረስ ቤተ ሰቡን ሁሉ ይዞ ወደ ሴሎ ወጣ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕልቃና ከቤተሰቡ ጋር ዓመታዊ መሥዋዕትና ስእለት ወደ እግዚአብሔር ለማቅረብ ወደ ሴሎ ወጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕልቃና ድማ ናይ ዓመት መስዋእቲ ሕሩድን መብፅዓኡን ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ኸቕርብ ምስ ስድራ ቤቱ ናብ ሴሎ ደየበ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሰብኣይ ኤልቅና ድማ ምስ ብዘላ ቤቱ ናይ ዓመት መስዋእቲ ሕሩድን መብጽዓኡን ንእግዚኣብሄር ክስውእ ደየበ።