1 Samuel 1:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሃና ግና ኣይደየበትን። ንሰብኣያ ድማ፡ እቲ ቘልዓ ጡብ ክሳዕ ዚቘርጽ ኣይክድይብን እየ፡ ሽዑ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ቀሪቡ ንዘለኣለም ኣብኡ ምእንቲ ኺጸንሕ፡ ከምጽኦ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሐና ግን ከእርሱ ጋር አልወጣችም። ለባልዋም፥ “ሕፃኑን ጡት እስከ አስጥለው፥ ከእኔም ጋር እስኪወጣና በእግዚአብሔር ፊት እስኪታይ ድረስ አልወጣም፤ በዚያም ለዘለዓለም ይኖራል” ብላዋለችና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሐና ግን አልወጣችም፥ ባልዋንም። ሕፃኑ ጡት እስኪተው ድረስ እቀመጣለሁ፤ ከዚያም በኋላ በእግዚአብሔር ፊት ይታይ ዘንድ፥ በዚያም ለዘላለም ይሆን ዘንድ አመጣዋለሁ አለችው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሐና ግን አልሄደችም፤ ምክንያቱም ለባሏ፥ “ሕፃኑ ጡት እንደተወ፥ በጌታ ፊት ቀርቦ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜም በዚያ እንዲኖር፥ አመጣዋለሁ” ብላው ነበርና ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ሃና ባበይኩ። አ ባረ አስና፥ “ታ ናአይ ን ዱዳዋፐ ጉይያን፥ ታን አ አፋደ፥ መና ጎዳዉ እማና፤ መናዉ እ ያን ደአናዋ” ያጋዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
shin Haanna babeykku. Aa bare asinaa, «Ta na'ay d'antsaa duutseeddawaappe guyyiyaan, taani Aa afaade, Med'inaa Godaw immana; med'inaw I yaan de'anawaa» yaagaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Haannay isttara babeekku; iza ba azinaas, «Yidhazi dhanth duuththidaappe guye tani efada GODAA sinth shiishshana; izikka ba de7o layth ubbaan heen de7ana» ga yootadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ሃናይ ኢስታራ ባቤኩ፤ ኢዛ ባ ኣዚናስ፥ «ዪዚ ን ዱዳፔ ጉዬ ታኒ ኤፋዳ ጎዳ ሲን ሺሻና፤ ኢዚካ ባ ዴኦ ላይ ኡባን ሄን ዴኣና» ጋ ዮታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ሃና ባቡኩ። እያ ባ አዝናኮ፥ “ናአይ ን ዱዳፐ ጉየ፥ እያ ኤፋዳ፥ ጎዳስ እማና፤ እ መርናዉ ያን ዳና” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Haanna babuku. Iya ba azinaako, “Na7ay dhanthi duuthidaape guye, iya efada, Godaas immana; I merinaw yan daana” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሐና ግን አልሄደችም፤ እርሷም ባሏን፣ “ሕፃኑ ጡት ከተወ በኋላ፣ ወስጄ በእግዚአብሔር ፊት አቀርበዋለሁ፤ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜም በዚያ ይኖራል” አለችው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
“ልጄ ጡት በሚተውበት ጊዜ እስከ ሕይወቱ ፍጻሜ ወደሚኖርበት ወደ እግዚአብሔር ቤት ወዲያውኑ እወስደዋለሁ” ብላ ለባልዋ ነግራው ስለ ነበር ሐና በዚህ ጊዜ አብራ አልወጣችም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃና ግና ኣይደየበትን፤ ንሰብኣያ ሕልቃና ድማ “ኣነስ፥ እዝ ህፃን ጡብ ክሳዕ ዝሓድግ፥ ናብ ሴሎ ኣይድይብን እየ፤ ጡብ ምስ ሓደገ ግና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ክረአ፥ ከብፅሖ እየ፤ ንሓዋሩ ኸዓ ኣብኡ ኽነብር እዩ” በለቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ሃና ግና ንሰብኣያ፡ ኣነስ፡ እዚ ሕጻን ጡብ ክሳዕ ዚሐድግ፡ ኣይድይብን እየ፡ ሽዑ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኪርኤ፡ ከብጽሖ እየ፡ ንሓዋሩ ኸኣ ኣብኡ ኺነብር እየ፡ በለቶ።