1 Samuel 1:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሰብኣያ ኤልቃና ድማ፡ ጽቡቕ ዝመስለኪ ግበር። ክሳብ ትጠብዎ ጽንሑ፤ እግዚኣብሄር ጥራይ እዩ ንቃሉ ዘረጋግጽ። ብድሕሪኡ እታ ሰበይቲ ንወዳ ክሳብ እትጠብዎ ጸኒሓ ኣጥብዋ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ባል​ዋም ሕል​ቃና፥ “በዐ​ይ​ንሽ ደስ ያሰ​ኘ​ሽን አድ​ርጊ፤ ጡትም እስ​ኪ​ተው ድረስ ተቀ​መጪ፤ ብቻ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ከአ​ፍሽ የወ​ጣ​ውን ያጽና” አላት። ሴቲ​ቱም ልጅ​ዋን እያ​ጠ​ባች ጡት እስ​ኪ​ተው ድረስ ተቀ​መ​ጠች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባልዋም ሕልቃና። በዓይንሽ ደስ ያሰኘሽን አድርጊ፥ ጡትም እስኪተው ድረስ ተቀመጪ፤ ብቻ እግዚአብሔር ቃሉን ያጽና አላት። ሴቲቱም ልጅዋን እያጠባች ጡት እስኪተው ድረስ በቤትዋ ተቀመጠች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ባሏ ሕልቃናም፥ “መልካም መስሎ የታየሽን አድርጊ፤ ጡት እስክታስጥይው ድረስ እዚሁ ቆይ፤ ብቻ ጌታ ቃሉን ያጽናልሽ” አላት። ስለዚህ ሴቲቱ ሕፃኑን ጡት እስክታስጥለው ድረስ እያጠባችው በቤቷ ተቀመጠች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ አስናይ ኤልቃን፥ “ኔና ሎኦዋ ኦ፤ አ ኔን ን ዱና ጋካናዉ ሶን ጋምአሻ፤ ያንናካ መና ጎዳይ ባረ ቃላ ፖሎ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ ሃና ን ዱና ጋካናዉ ባረ ናኣ ንደ ሶን ጋምኣዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I asinay Elk'k'aani, «Neena lo"owaa ootsa; Aa neeni d'antsaa duutsana gakkanaw son gam"ashsha; yaaninakka Med'inaa Goday bare k'aalaa polo» yaageedda. Hewaappe guyye Haanna d'antsaa duutsana gakkanaw bare na'aa d'antsaadde son gam"aaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi azina Hilqaanaykka izis, «Nees lo7o misati beettidayssa ooththa; ne dhanththi duuththanaashe gakkanaas hayssan takka; Xoossi nees immida hidota qaalaa xalla polo» gides; hessa gishshas Haannay yidhaza dhanth duuththanaashe gakkanaas bason uttadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኣዚና ሂልቃናይካ ኢዚስ፥ «ኔስ ሎኦ ሚሳቲ ቤቲዳይሳ ኦ፤ ኔ ን ዱናሼ ጋካናስ ሃይሳን ታካ፤ ጾሲ ኔስ ኢሚዳ ሂዶታ ቃላ ጻላ ፖሎ» ጊዴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ሃናይ ዪዛ ን ዱናሼ ጋካናስ ባሶን ኡታዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህልቃን፥ “ነና ሎእዳባ ኦ፤ እ ን ዱና ጋካናዉ ሶን ጋምአናዉ ዳንዳኣሳ፤ ጎዳይ ባ ገልዳ ቃላ ነዉ ፖሎ” ያግስ። ሃና ባ ናኣ ን ዱና ጋካናዉ ሶን ጋምአሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hilqaani, “Nena lo77idaba ootha; I dhanthi duuthana gakanaw son gam7anaw danda7aasa; Goday ba gelida qaala new polo” yaagis. Haanna ba na7aa dhanthi duuthana gakanaw son gam7asu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ባሏ ሕልቃናም፣ “መልካም መስሎ የታየሽን አድርጊ፤ ጡት እስክታስጥዪው ድረስ እዚሁ ቈዪ፤ ብቻ እግዚአብሔር ቃሉን ያጽናልሽ” አላት። ስለዚህ ሐና ሕፃኑን ጡት እስክታስጥለው ድረስ እያጠባችው በቤቷ ተቀመጠች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሕልቃናም “ጥሩ ነው፤ መልካም መስሎ የታየሽን አድርጊ፤ ጡት እስክታስጥይውም ድረስ በቤት መቈየት ትችያለሽ፤ እግዚአብሔር የሰጠሽን የተስፋ ቃል ይፈጽምልሽ” ሲል መለሰላት፤ ስለዚህም ሐና በቤት ተቀምጣ ልጇን ታሳድግ ጀመር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕልቃና ድማ “ፅቡቕ መሲሉ ዝተርኣየኪ ግበሪ፤ ጡብ ክሳዕ እተሕድግዮ ፅንሒ፤ እግዚኣብሄር ከዓ መብፅዓኺ ይፈፅመልኪ” በላ። ንሳ ድማ ተረፈት፤ ወዳ ጡብ ክሳዕ ዝሓድግ ከዓ እናጥበወት ኣብ ገዛኣ ተቐመጠት።
Amharic Tigrinya 2011
ኤልቃና ሰብኣያ ድማ፡ ጽቡቕ መሲሉ እተራእየኪ ግበሪ፡ ጡብ ክሳዕ እተሕድግዮ ጽንሒ፡ ሓንትስ፡ እግዚኣብሄር ደኣ ዘረባኡ ይፈጽሞ፡ በላ። እታ ሰበይቲ ኸኣ ተረፈት፡ ነቲ ወዳ ጡብ ክሳዕ እተሕድጎ ድማ ተጥብዎ ነበረት።