1 Samuel 1:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጡብ ምስ ኣቋረጸቶ ድማ፡ ሰለስተ ብዕራይን ሓደ ኤፋ ሓርጭን ሓደ ቦርሳ ወይንን ሒዛቶ፡ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ኣብ ሺሎ ኣምጽኣቶ፡ እቲ ቘልዓ ኸኣ ንእሽቶ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እር​ስ​ዋም ከእ​ርሱ ጋር አንድ የሦ​ስት ዓመት ወይ​ፈን፥ እን​ጀራ፥ አንድ የኢፍ መስ​ፈ​ሪያ ዱቄት፥ አንድ አቁ​ማዳ የወ​ይን ጠጅ ይዛ ወደ ሴሎ ወጣች። በሴ​ሎም ወዳ​ለው ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ገባች። ልጃ​ቸ​ውም ከእ​ነ​ርሱ ጋር ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጡትም በተወ ጊዜ ከእርስዋ ጋር እርሱንና አንድ የሦስት ዓመት ወይፈን፥ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ዱቄት፥ አንድ አቁማዳ የወይን ጠጅ ይዛ ወደ ሴሎ ወደ እግዚአብሔር ቤት አመጣችው፤ ሕፃኑም ገና ታናሽ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ልጁ ጡት በተወ ጊዜ ከእርሱ ጋር አንድ የሦስት ዓመት ወይፈን፥ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ዱቄትና አንድ አቁማዳ የወይን ጠጅ ወስዳ፥ በሴሎ ወዳለው ወደ ጌታ ቤት አመጣችው፤ ልጁም ገና ሕፃን ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሃና እዝ ናአይ ን ዱዳዋፐ ጉይያን፥ ሳመላነ ሄዙ ላይ ኮሩማ፥ ታሙ ኪሎ ግራመ ልያነ ኦጎሩዋ ኩመን ዎይንያ ኤሳ አካደ መና ጎዳ ጎልያ ሴሎ ባዱ፤ ናአይ ሄ ዎደ ጉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haanna izi na'ay d'antsaa duutseeddawaappe guyyiyaan, Sammeelanne heezzu laytsaa korumaa, tammu kiilo giraame d'iiliyaanne ogoruwaa kumentsaa woyniyaa eessaa akkaade Med'inaa Godaa golliyaa Seelo baaddu; na'ay he wode guutsa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Naazi dhanth duuththidaappe guye izara heedzdzu layththa wofano, tammu kilo dhiillenne issi lukkamo kumeth woyne ushshu ekkada gede Seelon diza Xoossa keeth efadus; naazikka buro yidha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናዚ ን ዱዳፔ ጉዬ ኢዛራ ሄ ላይ ዎፋኖ፥ ታሙ ኪሎ ሌኔ ኢሲ ሉካሞ ኩሜ ዎይኔ ኡሹ ኤካዳ ጌዴ ሴሎን ዲዛ ጾሳ ኬ ኤፋዱስ፤ ናዚካ ቡሮ ዪ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃና ናአይ ን ዱዳፐ ጉየ፥ ናኣነ ሄ ላይ ዎፋኖ ላታሙ ክሎ ግራመ ለነ ኦጎሮ ኩመ ዎይነ ኡሹ ኤካዳ ሴሎን ደእያ ጎዳ ኬ ባሱ፤ ሄ ዎደ ናአይ ጉ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haanna na7ay dhanthi duuthidaape guye, na7aanne heedzu laytha wofaano laatamu kilo giraame dhiillenne ogoro kumetha woyne ushshu ekada Seelon de7iya Godaa keethi basu; he wode na7ay guutha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ልጁ ጡት በተወ ጊዜ ከእርሱ ጋር አንድ የሦስት ዓመት ወይፈን ፣ አንድ የኢፍ መስፈሪያ ዱቄትና አንድ አቍማዳ የወይን ጠጅ ወስዳ፣ በሴሎ ወዳለው ወደ እግዚአብሔር ቤት አመጣችው፣ ልጁም ገና ሕፃን ነበረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ጡት ካስጣለችውም በኋላ ወደ ሴሎ ይዛው ወጣች፤ ከእርሱም ጋር የሦስት ዓመት ኰርማ ዐሥር ኪሎ ዱቄትና አንድ አቁማዳ ሙሉ የወይን ጠጅ ይዛ ሄደች፤ ሳሙኤልንም ገና በልጅነቱ በሴሎ ወደሚገኘው ወደ እግዚአብሔር ቤት ወሰደችው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ህፃን ጡብ ምስ ሓደገ ኸዓ፥ ሰለስተ ዓመት ዝገበረ ዝራብዕን ዓሰርተ ኺሎ ግራም ሕሩጭን ሓደ ሓርቢ ወይንን ተማሊኣ፥ ወዳ ሒዛ ናብ ሴሎ ደየበት፤ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ኣእተወቶ። እቲ ህፃን ገና ንእሽተይ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ምስ ኣሕደገቶ ኸኣ፡ ሰለስተ ዝራብዕን ሓደ ኤፋ ሓርጭን ሓደ ሓርቢ ወይንን ተማሊኣ፡ ወዳ ሒዛ ደየበት፡ ኣብ ሺሎ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ድማ ኣእተወቶ። እቲ ቘልዓ ኸኣ ገና ንእሽቶ ነበረ።