1 Samuel 1:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳ ድማ፡ ኣንታ ጐይታይ፡ ነፍስኻ ብህይወት ክሳዕ እትነብር፡ ጐይታይ፡ ኣነ እታ ኣብዚ ምሳኻ ደው ኢላ ናብ እግዚኣብሄር ዝለመንኩ ሰበይቲ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እር​ስ​ዋም አለች፥ “ጌታዬ ሆይ! በሕ​ያው ነፍ​ስህ እም​ላ​ለሁ፤ ወደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ለመ​ጸ​ለይ በዚህ በፊ​ትህ ቆማ የነ​በ​ረች ሴት እኔ ነኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም አለች። ጌታዬ ሆይ፥ በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! ጌታ ሆይ፥ ወደ እግዚአብሔር ለመጸለይ በዚህ በአንተ ዘንድ ቆማ የነበረች ሴት እኔ ነኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም እንዲህ አለች፦ “ጌታዬ ሆይ! በሕያው ነፍስህ እምላለሁ! እዚህ ቦታ ላይ በፊትህ ቆማ ወደ ጌታ ስትጸልይ የነበረች ሴት እኔ ነኝ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሃና ኤልያ፥ “ታ ጎዳዉ፥ ነ ደኡ ኤሮ! ነ ስንን ኤቃደ መና ጎዳ ዎሴዳ ምሽራታ ቱሙ ታናቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Haanna Eeliyaa, «Ta godaw, ne de'u ero! Ne sintsan ek'k'aade Med'inaa Godaa woosseedda mishirata tumu taanattee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Haannayka Eele, «Ta godawu, shemppo gam7a; hayssan ne sinththan eqqada GODAA woossida maccassaya tanakko!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሃናይካ ኤሌ፥ «ታ ጎዳዉ፥ ሼምፖ ጋምኣ፤ ሃይሳን ኔ ሲንን ኤቃዳ ጎዳ ዎሲዳ ማጫሳያ ታናኮ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሃና፥ “ታ ጎዳዉ፥ ነ ሸምፖይ ኤሮ፤ ነ ስንን ኤቃዳ ጎዳ ዎስዳ ማጫስያ ታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Haanna, “Ta godaw, ne shempoy ero; ne sinthan eqada Godaa woossida maccasiya tana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሐናም ዔሊን እንዲህ አለችው፤ “ጌታዬ ሆይ፤ በነፍስህ እምላለሁ፤ እዚህ ቦታ ላይ በአጠገብህ ቆማ ወደ እግዚአብሔር ስትጸልይ የነበረች ያች ሴት እኔ ነኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሐናም ዔሊን እንዲህ አለችው፤ “ጌታዬ ሆይ፥ ዕድሜህን ያርዝመውና አንድ ጊዜ እዚህ በፊትህ ቆሜ ወደ እግዚአብሔር ስጸልይ ያየኸኝ ሴት እኔ ነኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሃና ኸዓ “ጐይታይ፥ ስምዐኒ፤ ነፍስኻ ህያው ትኹን ጐይታይ፥ እታ ኣብ ጥቓኻ ደው ኢላ ንእግዚኣብሄር ትልምን ዝነበረት ሰበይቲ ኣነ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ኸኣ፡ ጐይታይ፡ ስምዓኒ፡ ነፍሰኻ ህያው ትኹን ጐይታይ፡ እታ ኣብ ጥቓኻ ደው ኢላ ንእግዚኣብሄር እትልምን ዝነበርት ሰበይቲ ኣነ እየ።