1 Samuel 1:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሃና ግና ብቑዕ ግደ ሃባ። ንሃና የፍቅራ ነበረ እሞ፡ እግዚኣብሄር ግና ማህጸና ዓጸያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሐናም ልጅ ስላልነበራት አንድ ዕድል ፋንታ ሰጣት፤ ሕልቃናም ከዚያችኛይቱ ይልቅ ሐናን ይወድድ ነበር። እግዚአብሔር ግን ማኅፀንዋን ዘግቶ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሐናንም ይወድድ ነበርና ለሐና ሁለት እጥፍ እድል ፈንታ ሰጣት። እግዚአብሔር ግን ማኅፀንዋን ዘግቶ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሐናንም ይወዳት ስለ ነበር ዕጥፍ ድርሻ ይሰጣት ነበር፤ ይሁን እንጂ ጌታ ማሕፀኗን ዘግቶት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሃኖ የሉዋ ድግንቶካ፥ ኤልቃን እዞ ዶስያ ድራዉ፥ እዝዉ ላኡ ኩሽያ እሜ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Haanno yeluwaa digginttokka, Elk'k'aani izo dosiyaa diraw, iziw laa"u kushiyaa immee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin izi Haanna siiqiza gishshas ashozappe izis nam7u kushe immees; gidikkoka GODAY izo maynissi woththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኢዚ ሃና ሲቂዛ ጊሻስ ኣሾዛፔ ኢዚስ ናምኡ ኩሼ ኢሜስ፤ ጊዲኮካ ጎዳይ ኢዞ ማይኒሲ ዎዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሃኖ የሎ ድግኮካ፥ ህልቃን እዮ ዶስያ ግሾ፥ እዉ ናምኡ ኩሸ እሜስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Haanno yelo diggikoka, Hilqaani iyo dosiya gisho, iw nam7u kushe immees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሐናን ግን ይወድዳት ስለ ነበር፣ ዕጥፍ ድርሻ ይሰጣት ነበር፤ ይሁን እንጂ እግዚአብሔር ማሕፀኗን ዘግቶት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሐናን ይወዳት ስለ ነበር እጥፍ ድርሻ ይሰጣት ነበር፤ ቢሆንም እግዚአብሔር ልጅ ስላልሰጣት መኻን ነበረች፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሃና ግና፥ እግዚኣብሄር ማህፀና ዓፅዩ እኳ እንተ ነበረ፥ ስለ ዝፈትዋ ዕፅፊ ገይሩ ግደኣ ሃባ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሃና ግና፡ እግዚኣብሄር ማሕጸና ዐጽዩ ኽነሱስ፡ ይፈትዋ ነበረ እሞ፡ ዕጽፊ ግደ ገይሩ ሃባ።