1 Samuel 1:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ማህጸና ስለ ዝዓጸዋ፡ እቲ ተጻባኢኣ እውን ኬቘጥዓ ኣላገጸላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንደ መከራዋና እንደ ኀዘንዋም እግዚአብሔር ልጅ አልሰጣትም ነበር። ስለዚህም ታዝን ነበር። እግዚአብሔር ማኅፀንዋን ዘግትዋልና፥ ልጆችንም አልሰጣትምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ማኅፀንዋን ዘግቶ ነበርና ጣውንትዋ ታስቆጣት ታበሳጫትም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ ማሕፀኗን ስለዘጋም ጣውንቷ ሆን ብላ ታስቆጣት፥ ታበሳጫትም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ሃንዉ ኡባና የሉዋ ድጌዳ ድራዉ፥ እዝ ላጋታ እዞ ሀንቀዉነ ይሎያዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Haanniw ubbaanna yeluwaa diggeedda diraw, izi laggatta izo hank'k'etsawunne yiloyaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY izo maynissi woththida gishshas izi dawuththaya izo hanqeththawussinne yiillochchawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኢዞ ማይኒሲ ዎዳ ጊሻስ ኢዚ ዳዉያ ኢዞ ሃንቄዉሲኔ ዪሎቻዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ ሃኖ የሎ ድግዳ ግሾ፥ እ ዳዉያ እዮ ቶቻዳ ይሎያዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Haanno yelo diggida gisho, I dawuthiya iyo toochada yiloyawusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር ማሕፀኗን ስለ ዘጋም ጣውንቷ ታስቈጣት፣ ታበሳጫትም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔርም ልጅ ስላልሰጣት ጣውንትዋ ጵኒና ሐናን የሚያስቈጣ ነገር በመፈለግ ታበሳጫት ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ማህፀና ዓፅዩ ነበረሞ፥ እታ ብፀይታ ፍናና ምእንቲ ኽተዀርያ መመሊሳ ትሕጭጨላ ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ማሕጸና ስለ ዝዐጸወ ግና፡ እታ መጻርርታ ምእንቲ ኸተዀርያ ኢላ መመሊሳ ተባጭወላ ነበረት።