1 Samuel 1:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምቲ ዓመት ዓመት ናብ ቤት እግዚኣብሄር ምስ ደየበት ዝገብሮ ዝነበረ፡ ንሳ ድማ ትላገጸላ ነበረት። ስለዚ በኸየት ኣይበልዐትን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በየዓመቱም ወደ እግዚአብሔር ቤት በሚወጣበት ጊዜ እንዲህ ያደርግ ነበር፤ እርስዋም ትበሳጭና ታለቅስ ነበር። እህልም አትበላም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በየዓመቱም እንዲህ ባደረገ ጊዜ እርስዋም ወደ እግዚአብሔር በምትወጣበት ጊዜ ታበሳጫት ነበር፤ ሐናም ታለቅስ ነበር፥ አንዳችም አትቀምስም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ወደ ጌታ ቤት በምትወጣበት ጊዜ ሁሉ ይህ በየዓመቱ ይደጋገም ነበር፤ እስክታለቅስና መብላት እስኪያቅታት ድረስ ታበሳጫት ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሀዌ ላይፐ ላይን ሀንያዋ፤ ሃና መና ጎዳ ጎለ ቤዳ ዎደ አዉደነ እዝ ላጋታ እዞ ዬካና ጋካናዉ ቁማ ሙሳ እጻና ጋካናዉ ይሎያዉ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hawe laytsaappe laytsan haniyaawaa; Haanna Med'inaa Godaa Golle beedda wode awudenne izi laggatta izo yeekkana gakkanaw k'umaa muussaa is's'ana gakkanaw yiloyaw.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessika layththan layththan pacey baynda hanees; Haannay GODAA keeth yiza wode ubbaan iza yeekkanaashenne kaththa muussi izo xoonanaashe gakkanaas dawuththaya izo yiillochchawus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሲካ ላይን ላይን ፓጬይ ባይንዳ ሃኔስ፤ ሃናይ ጎዳ ኬ ዪዛ ዎዴ ኡባን ኢዛ ዬካናሼኔ ካ ሙሲ ኢዞ ጾናናሼ ጋካናስ ዳዉያ ኢዞ ዪሎቻዉስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄስ ላይን ላይን ኡባ ዎደ ሀንያባ። ሃና ጎዳ ኬ ብዳ ዎደ ኡባን እ ዳዉያ እያ ዬካና ጋካናዉነ ካ እፃና ጋካናዉ ይሎያዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessi laythan laythan ubba wode haniyaba. Haanna Godaa keethi bida wode ubban I dawuthiya iya yeekana gakanawunne kathi ixana gakanaw yiloyawusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ይህም በየዓመቱ ይደጋገም ነበር፤ ሐና ወደ እግዚአብሔር ቤት በምትወጣበት ጊዜ ሁሉ፣ እስክታለቅስና መብላት እስኪያቅታት ድረስ ጣውንቷ ታበሳጫት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይህም ሳይቋረጥ በየዓመቱ የሚደጋገም ነገር ነበር፤ ይኸውም ወደ እግዚአብሔር ቤት በሄዱ ቊጥር ሐና እያለቀሰች ምግብ ለመብላት እምቢ እስከምትል ድረስ ጵኒና በብርቱ ታበሳጫት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ በብዓመቱ እዙይ ብዝገበረ ቝፅሪ፥ ንሳውን በብዓመቱ ናብ ቤት እግዚኣብሄር ብዝደየበትሉ ቝፅሪ፥ ተበሳጭዋ ነበረት፤ ሃናውን ትበኪ ነበረት፤ ዝኾነውን ኣይትጥዕምን ነበረት።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ዓመት ንዓመት ከምኡ ምስ ዚገብር፡ በታ ናብ ቤት እግዚኣብሄር እትድይበላ ጊዜ፡ ጵኒና ኸምኡ ተባጭወላ ነበረት። ንሳ በኸየት፡ ኣይበልዔን ድማ።