1 Samuel 10:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሳሙኤል ንህዝቢ መገዲ እታ መንግስቲ ነገሮም፡ ኣብ መጽሓፍ ጽሒፉ ድማ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኣንበሮ። ሳሙኤል ድማ ንዅሉ ህዝቢ ነፍሲ ወከፍ ናብ ቤቱ ሰደዶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳሙኤልም የንጉሡን ሥርዐት ነገራቸው፤ በመጽሐፍም ጻፈው፤ በእግዚአብሔርም ፊት አኖረው። ሳሙኤልም ሕዝቡን ሁሉ ወደ እየቤታቸው አሰናበታቸው። ሕዝቡም ሁሉ ወደ እየቤታቸው ሄዱ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳሙኤልም የመንግሥቱን ወግ ነገረ፥ በመጽሐፍም ጻፈው በእግዚአብሔርም ፊት አኖረው። ሳሙኤልም ሕዝቡን ሁሉ ወደ እየቤታቸው አሰናበታቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳሙኤልም ለንጉሥ የሚገባውን ተግባርና ሥርዓት ለሕዝቡ ገልጦ ካስረዳ በኋላ በመጽሐፍ ጽፎ በጌታ ፊት አኖረው። ከዚህ በኋላ ሳሙኤል እያንዳንዱን ሰው ወደየቤቱ አሰናበተ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ ሳመል ካዉተ ዎጋ አሳዉ ኦዴዳ፤ ጻጸትያ ማጻፋን ሄ ዎጋ ጻፊደ፥ መና ጎዳይ ስንን ዎዳ። ሳመል አሳ ኡባ ሁጲያን ሁጲያን አ ሶ አ ሶ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, Sammeeli kawutetsaa wogaa asaw odeedda; s'aas'ettiyaa mas'aafan he wogaa s'aafiide, Med'inaa Goday sintsan wotseedda. Sammeeli asaa ubbaa huup'iyaan huup'iyaan Aa soo Aa soo yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sameelikka kawos bessiza wogaanne maaraa deraas qonccisidaappe guye maxaafan xaafidi GODAA sinththan woththides; hessafe guye Sameeli asaa ubbaa baso baso baana mala yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሜሊካ ካዎስ ቤሲዛ ዎጋኔ ማራ ዴራስ ቆንጪሲዳፔ ጉዬ ማጻፋን ጻፊዲ ጎዳ ሲንን ዎዴስ፤ ሄሳፌ ጉዬ ሳሜሊ ኣሳ ኡባ ባሶ ባሶ ባና ማላ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ሳሜል ካዎተ ዎጋ አሳስ ኦድስ፤ ፃ ማፃፋን ሄ ዎጋ ፃፍድ ጎዳ ስንን ዎስ። ያትድ ሳሜል አሳ ኡባ ባ ሶ ሶ ሞይዝስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Sameeli kawotetha wogaa asaas odis; xaatha maxaafan he wogaa xaafidi Godaa sinthan wothis. Yaatidi Sameeli asa ubbaa ba soo soo moyzis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳሙኤልም ለንጉሥ የሚገባውን ወግና ሥርዐት ለሕዝቡ ገልጦ ካስረዳ በኋላ በመጽሐፍ ጽፎ በእግዚአብሔር ፊት አኖረው። ከዚህ በኋላ ሳሙኤል እያንዳንዱን ሰው ወደየቤቱ አሰናበተ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሳሙኤልም ለሕዝቡ፥ ለአንድ ንጉሥ ሊደረግለት የሚገባውን ሥርዓት አስረዳቸው፤ ያንንም በመጽሐፍ ጽፎ በእግዚአብሔር ፊት አስቀመጠው፤ ከዚያም በኋላ ሕዝቡን ሁሉ ወደየቤቱ አሰናበተ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳሙኤል ነቶም ህዝቢ ሕግታት መንግስቲ ነገሮም፤ ኣብ መፅሓፍ ፅሒፉ ኸዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንበሮ። ሽዑ ሳሙኤል ነቲ ዅሉ ህዝቢ ንነፍሲ ወከፍ ነናብ ቤቱ ሰደዶ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ሳሙኤል ነቲ ህዝቢ ሕጋጋት መንግስቲ ነገሮ፡ ኣብ መጽሓፍ ጽሒፉ ኸኣ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ኣንበሮ። ሳሙኤል ድማ ንብዘሎ እቲ ህዝቢ ንነፍሲ ወከፍ ነናብ ቤቱ ሰደዶ።