1 Samuel 11:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብ በዘቅ ምስ ቆጸሮም ድማ፡ ደቂ እስራኤል ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ፡ ሰብ ይሁዳ ድማ ሰላሳ ሽሕ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በባማ ባለው በቤ​ዜ​ቅም ቈጠ​ራ​ቸው፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች ሦስት መቶ ሺህ፥ የይ​ሁ​ዳም ሰዎች ሠላሳ ሺህ ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በቤዜቅም ቈጠራቸው፤ የእስራኤልም ልጆች ሦስት መቶ ሺህ፥ የይሁዳም ሰዎች ሠላሳ ሺህ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳኦል ቤዜቅ በተባለ ስፍራ ሠራዊቱን በሰበሰበ ጊዜ፤ ቁጥራቸው ከእስራኤል ሦስት መቶ ሺህ፥ ከይሁዳም ሠላሳ ሺህ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኦል በዜቃን ኡንቱንታ ሺሺደ ፓይዴዳ ዎደ፥ እስራኤልያ አሳይ ሄዙ ጼቱ ሻአ፤ ይሁዳ አሳይ ሀታሙ ሻአ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saa'ooli Bezeek'an unttuntta shiishshiide paydeedda wode, Israa'eeliyaa Asay heezzu s'eetu sha"a; Yihudaa Asay hattamu sha"a.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7ooli Beezeqen ba ola asaa shiishshiin asaa qooday Isra7eeleppe 300,000, Yuhudappe 30,000 gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኦሊ ቤዜቄን ባ ኦላ ኣሳ ሺሺን ኣሳ ቆዳይ ኢስራኤሌፔ 300,000፥ ዩሁዳፔ 30,000 ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦል ቤዘቃን ኤንታ ሺሽድ ታይብዳ ዎደ እስራኤለ አሳይ ሄ ፄቱ ሙኩሉ፤ ይሁዳ አሳይ ሀስታሙ ሙኩሉ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7oli Beezeqan enta shiishidi taybida wode Isra7eele asay heedzu xeetu mukulu; Yihuda asay hastamu mukulu gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳኦል ቤዜቅ በተባለ ስፍራ ሰራዊቱን በሰበሰበ ጊዜ፤ ቍጥራቸው ከእስራኤል ሦስት መቶ ሺሕ፣ ከይሁዳም ሠላሳ ሺሕ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሳኦልም ቤዜቅ በተባለ ስፍራ ሰበሰባቸው፤ የቊጥራቸውም ብዛት ከእስራኤል የመጡት ሦስት መቶ ሺህ ሲሆን ከይሁዳ የመጡት ሠላሳ ሺህ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳኦል ኣብ ቤዜቅ ምስ ቈፀሮም ደቂ እስራኤል ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ፥ ደቂ ይሁዳ ኸዓ ሰላሳ ሽሕ ኮኑ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብ ቤዜቅ ከኣ ቈጸሮም እሞ ደቂ እስራኤል ሰለስተ ሚእቲ ሽሕ፡ ይሁዳ ኸኣ ሰላሳ ሽሕ ኰነ።