1 Samuel 13:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ፍልስጥኤማውያን፡ እብራውያን ኣስያፍን ኲናትን ንርእሶም ኣይሰርሑን እዮም ኢሎም ስለ ዝበሉ፡ ኣብ ብዘላ ምድሪ እስራኤል ኣንጠረኛ ኣይተረኽበን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፍልስጥኤማውያንም፥ “ዕብራውያን ሰይፍና ጦር እንዳይሠሩ” ብለው ነበርና በእስራኤል ምድር ሁሉ ብረት ሠሪ አልተገኘም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፍልስጥኤማውያንም። ዕብራውያን ሰይፍና ጦር እንዳይሠሩ ብለው ነበርና በእስራኤል ምድር ሁሉ ብረተ ሠሪ አልተገኘም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በመላው የእስራኤል ምድር ብረት አቅልጦ ሠሪ አይገኝም ነበር፤ ምክንያቱም ፍልስጥኤማውያን፥ “ዕብራውያን ሰይፍ ወይም ጦር ለራሳቸው አይሥሩ” ብለው ስለ ነበር ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ፕልስጼማ አሳቱ፥ “እብራዌቱ አዳነ ቶራ ቆጾፕኖ” ጌዳ ድራዉ፥ እስራኤልያ ቢታ ኡባን ብራታ ቆጽያዌ ቤትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Piliss's'eema asatuu, «Ibraawetuu adaanne tooraa k'os's'oppino» geedda diraw, Israa'eeliyaa biittaa ubbaan birataa k'os's'iyaawe beettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeemeti, «Isra7eeleti banttas mashsha woykko toora ooththofetto» gida gishshas kumeththa Isra7eele biittan wogacey deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፊሊስጼሜቲ፥ «ኢስራኤሌቲ ባንታስ ማሻ ዎይኮ ቶራ ኦፌቶ» ጊዳ ጊሻስ ኩሜ ኢስራኤሌ ቢታን ዎጋጬይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፍልስፄመ አሳይ፥ “እብራወት ማሸነ ቶራ ቆፆፎ” ግዳ ግሾ፥ እስራኤለ ቢታን ብራታ ቆፅያ አስ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeeme asay, “Ibraaweti mashshenne toora qoxofo” gida gisho, Isra7eele biittan birata qoxiya asi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍልስጥኤማውያን፣ “ዕብራውያን ሰይፍ ወይም ጦር ለራሳቸው አይሥሩ” ብለው ስለ ነበር፣ በመላው የእስራኤል ምድር ብረት ቀጥቃጭ አልተገኘም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዕብራውያን ሰይፍና ጦር እንዳይሠሩ ፍልስጥኤማውያን ቊጥጥር ያደርጉባቸው ስለ ነበር በዚያን ዘመን በእስራኤል ብረት አቅልጠው የሚሠሩ ጠቢባን አልነበሩም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፍልስጥኤማውያን ድማ “ዕብራውያን ሰይፊ ወይ ኲናት ኣይስርሑ” ኢሎም ስለ ዝነበሩ፥ ኣብ ኵሉ ሃገር እስራኤል ቀጥቃጢ ሓፂን ኣይነበረን።
Amharic Tigrinya 2011
ፍልስጥኤማውያን ድማ፡ እብራውያን ሴፍ ወይ ኲናት ኣይስርሑ፡ ኢሎም ነበሩ እሞ፡ ኣብ ብዘሎ ሃገር እስራኤል ቀጥቃጥ ሓጺን ኣይነበረን።