1 Samuel 14:26 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ሰብኡት ናብ ጫካ ምስ ኣተዉ፡ እቲ መዓር ነጠበ። ግናኸ እቶም ህዝቢ ነቲ ማሕላ ስለ ዝፈርሁ፡ ኢዱ ናብ ኣፉ ዘእተወ ሓደ እኳ ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝቡም ማር ወደ አለበት ቀፎ ሄዱ፤ እርስ በርሳቸውም ይነጋገሩ ነበር። እነሆም፥ ሕዝቡ መሐላውን ፈርቶ ነበርና ማንም እጁን አንሥቶ ወደ አፉ አላደረገም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡም ወደ ዱር በገባ ጊዜ እነሆ፥ የሚፈስስ ማር ነበረ፤ ሕዝቡ መሐላውን ፈርቶ ነበርና ማንም እጁን ወደ አፉ አላደረገም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሕዝቡ ወደ ጫካው በገባ ጊዜ፥ የማሩ ወለላ እየተንጠባጠበ ወደ ምድር መውረዱን አየ፤ ሆኖም መሓላውን ፈርቶ ስለ ነበር፥ እጁን ወደ አፉ የዘረጋ ማንም አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ዎራ ግዶን ኤሳይ ጎግያዋ በኤድኖ፤ ሽን ጫቁዋ ያዬዳ ድራዉ፥ እት አሳይነ ባረ ኩሽያ ዶናኮ ሺሽቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu wora giddon eessay goggiyaawaa be'eeddino; shin c'aak'uwaa yayyeedda diraw, itti asaynne bare kushiyaa doonaakko shiishshibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Derezi woraa giddo geliza wode eessa ililoy xokettizayssa be7ides. Gidikkoka caaqozas yayyida gishshas ba kushe ba doonaakko shiishshida ay asikka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዴሬዚ ዎራ ጊዶ ጌሊዛ ዎዴ ኤሳ ኢሊሎይ ጾኬቲዛይሳ ቤኢዴስ። ጊዲኮካ ጫቆዛስ ያዪዳ ጊሻስ ባ ኩሼ ባ ዶናኮ ሺሺዳ ኣይ ኣሲካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ዎራ ግዶን ኤስ ፆከይሳ በእዶሶና፤ ሽን ጫቁዋ ያይዳ ግሾ፥ እስ አስካ ባ ኩሽያ ዶናኮ ሺሽበና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti wora giddon eessi xokeysa be7idosona; shin caaquwa yayyida gisho, issi asika ba kushiya doonako shiishibenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሕዝቡ ወደ ጫካው በገባ ጊዜ፣ የማሩ ወለላ እየተንጠባጠበ መውረዱን አየ፤ ሆኖም መሐላውን ፈርቶ ስለ ነበር፣ እጁን ወደ አፉ የዘረጋ ማንም አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዛፉ ሁሉ ማር. የሞላበት ቢሆንም የሳኦልን ርግማን በመፍራት ከማሩ የቀመሰ ማንም አልነበረም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ህዝቢ ናብቲ ዱር ምስ መፁ ድማ፥ እንሆ፥ እቲ ቦታ መዓር ይውሕዝ ነበረ፤ እቶም ህዝቢ ግና፥ ነቲ ማሕላ ስለ ዝፈርሑ፥ ማንም ኢዱ ናብ ኣፉ ኣይገበረን።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ህዝቢ ናብቲ ዱር ምስ መጸ ድማ፡ እንሆ፡ እቲ መዓር ይውሕዝ ነበረ፡ እቲ መዓር ይውሕዝ ነበረ፡ እቲ ህዝቢ ግና፡ ነቲ መርገም ስለ ዝፈርሄ፡ ኢዱ ናብ ኣፉ ዘቕረበ የልቦን።