1 Samuel 14:32 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ህዝቢ ድማ ኣብ ልዕሊ እቲ ምርኮ ነፊሮም ኣባጊዕን ከብትን ጤለ በጊዕን ወሲዶም ኣብ መሬት ወቕዑ፣ እቶም ህዝቢ ድማ ምስቲ ደም በልዕዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሕዝ​ቡም ወደ ምርኮ ሄዱ፤ በጎ​ችን፥ በሬ​ዎ​ች​ንም፥ ጥጆ​ች​ንም ወስ​ደው እን​ዳ​ገኙ በም​ድር ላይ አረዱ፤ ሕዝ​ቡም ከደሙ ጋር በሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሕዝቡም ለምርኮ ሳሱ፤ በጎችን በሬዎችንም ጥጆችንም ወስደው በምድር ላይ አረዱ፤ ሕዝቡም ከደሙ ጋር በሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በምርኮው ላይ ተረባርበው በጉን፥ በሬውንና ጥጃውን በመውሰድ በመሬት ላይ ዐርደው ሥጋውን ከነደሙ በሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ ኦሞዱዋ ጋዉሀዪደ፥ ዶርሳቱዋ፥ ሚዛቱዋነ ማራቱዋ አኬድኖ፤ ቢታን ጮ ሹኪደ፥ ሱናካ ሜድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu omooduwaa gawuhayiide, dorssatuwaa, miizzatuwaanne maratuwaa akkeeddino; biittan c'oo shukkiide, suutsaanakka meeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas asay dorsa, booranne marata di7i ehidi biitta bolla shukkidi yiiqetishe suuththara mides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኣሳይ ዶርሳ፥ ቦራኔ ማራታ ዲኢ ኤሂዲ ቢታ ቦላ ሹኪዲ ዪቄቲሼ ሱራ ሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ ድእዳ ዶርሳታ፥ ሚዛታነ ማራታ ሹክድ ሱ ጉሶና ምዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti di77ida dorsata, miizatanne marata shukidi suuthaa gussonna midosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በምርኮው ላይ ተረባርበው በጉን፣ በሬውንና ጥጃውን በመውሰድ በመሬት ላይ ዐርደው ሥጋውን ከነደሙ በሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ከጠላት ባገኙት ምርኮ ላይ እየተረባረቡ በጎችን፥ የቀንድ ከብቶችንና ጥጆችን ባገኙበት ቦታ እያረዱ ሥጋውን ከነደሙ መብላት ጀመሩ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ናብ ምርኮ ሰሲዖም ኣባጊዕን ከፍትን ምራኹትን ወሲዶም ሓረዱ፤ ነቲ ስጋ ኸዓ ምስ ደሙ በልዕዎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ህዝቢ ድማ ናብ ምርኮ ጐይዮም ኣባጊዕን ኣሓን ምራኹትን ወሲዶም ኣብ ምድሪ ሐረዱ፡ እቲ ህዝቢ ድማ ምስ ደሙ በልዖ።