1 Samuel 14:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ንሳኦል ነዚ ነገርዎ፡ እንሆ፡ እቲ ህዝቢ ነቲ ደም ብምብላዕ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ይሓጥእ ኣሎ። ንሱ ድማ፡ በዲልካ ኢኻ፤ ሎሚ ዓቢ እምኒ ኣንከባሊልካለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለሳኦልም፥ “እነሆ፥ ሕዝቡ ከደሙ ጋር በመብላታቸው እግዚአብሔርን በደሉ” ብለው ነገሩት። ሳኦልም በጌቴም “ትልቅ ድንጋይ አንከባልላችሁ አቅርቡልኝ” አላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ለሳኦልም። እነሆ፥ ሕዝቡ ከደሙ ጋር በመብላታቸው እግዚአብሔርን በደሉ ብለው ነገሩት። ሳኦልም። እጅግ ተላለፋችሁ፤ አሁንም ትልቅ ድንጋይ አንከባልላችሁ አቅርቡልኝ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ለሳኦል፥ “እነሆ፤ ሕዝቡ ሥጋውን ከነደሙ በመብላት ጌታን እየበደለ ነው” ተብሎ ተነገረው። ሳኦልም፥ “ይህ የክሕደት ተግባር ነው! አንድ ትልቅ ድንጋይ አንከባላችሁ ወደዚህ አምጡልኝ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉይያን፥ እት አሳይ ሳኦላ፥ “በአ፤ አሳይ ሱና ደእያ አሹዋ ሚደ፥ መና ጎዳ ቦላ ናጋራ ኦ” ያጌዳ። ሄዋፐ ጉየ እ ኡንቱንታ፥ “ህንተንቱ ናጋራ ኦድታ፤ ዎጋ ሹቻ ኤለካ ሃ ታኮ ጎንዶርስተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyyiyaan, itti Asay Saa'oola, «Be'a; Asay suutsaanna de'iyaa ashuwaa miidde, Med'inaa Godaa bolla nagaraa ootsee» yaageedda. Hewaappe guyye I unttuntta, «Hinttenttu nagaraa ootseeddita; wogga shuchchaa ellekka haa taakko gonddorssite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Sa7ooles, «Be7a asay yiiqetishe suuththara miidi GODAA qohishe dees» gi yootettides. Sa7oolikka, «Intte wogaa menththideta; hessa gishshas issi gita shuch bululissidi haa taas ehite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሌስ፥ «ቤኣ ኣሳይ ዪቄቲሼ ሱራ ሚዲ ጎዳ ቆሂሼ ዴስ» ጊ ዮቴቲዴስ። ሳኦሊካ፥ «ኢንቴ ዎጋ ሜንዴታ፤ ሄሳ ጊሻስ ኢሲ ጊታ ሹች ቡሉሊሲዲ ሃ ታስ ኤሂቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ አስ ሳኦላኮ፥ “ሄኮ፥ አሳይ ሱራ ደእያ አሾ ምድ፥ ጎዳ ስንን ናጋራ ኦሶና” ያግስ። ሳኦል፥ “ህንተ ናጋራ ኦደታ፤ ግታ ሹቹ ጎንዶርስድ ኤለ ታኮ ሃ ሺሽተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi asi Saa7olako, “Heko, asay suuthara de7iya asho midi, Godaa sinthan nagara oothosona” yaagis. Saa7oli, “Hinte nagara oothideta; gita shuchu gondorsidi elle taako haa shiishite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ለሳኦል፣ “እነሆ፤ ሕዝቡ ሥጋውን ከነደሙ በመብላት እግዚአብሔርን እየበደለ ነው” ተብሎ ተነገረው። ሳኦልም፣ “ሕግ ተላልፋችኋል፤ በሉ አንድ ትልቅ ድንጋይ አንከባላችሁ አቅርቡልኝ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ለሳኦልም “ተመልከት ሕዝቡ ደም ያለበትን ሥጋ በመብላታቸው በእግዚአብሔር ፊት ኃጢአት ሠርተዋል” የሚል ወሬ ደረሰው። ሳኦልም “ይህ የክሕደት ተግባር ነው! አንድ ትልቅ ድንጋይ አንከባላችሁ ወደዚህ አምጡልኝ” ሲል ጮኸባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ “እቲ ህዝቢ ምስ ደሙ ብምብላዑ ንእግዚኣብሄር ይብድል ኣሎ” ኢሎም ንሳኦል ነገርዎ። ንሱ ኸዓ “ንስኻትኩም ከዳዕኹም፤ ሕዚ ዓብዪ እምኒ ኣንከራሪኹም ኣምፅኡለይ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ፡ እቲ ህዝቢ ምስ ደሙ ብምብላዑ፡ እንሆ፡ ንእግዚኣብሄር ይብድሎ ኣሎ፡ ኢሎም ንሳኦል ነገርዎ። ንሱ ኸኣ፡ ከዲዕኩም በደልኩም፡ ሕጂ ዓብዪ እምኒ ኣንካራሪኹም ኣምጽኡለይ፡ በለ።