1 Samuel 14:44 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሳኦል ድማ፡ “ኣታ ዮናታን፡ ብርግጽ ክትመውት ኢኻ እሞ፡ ኣምላኽ ከምዚን ካልእን ይገብር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳኦልም፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብኝ፤ እንዲህም ይጨምርብኝ፤ ዛሬ ፈጽመህ ትሞታለህ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳኦልም። እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብኝ እንዲህም ይጨምርብኝ፤ ዮናታን ሆይ፥ ፈጽመህ ትሞታለህ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሳኦልም፥ “ዮናታን፥ እግዚአብሔር እንዲህ ያድርግብኝ፤ እንዲህም ይጨምርብኝ፤ ዛሬ ፈጽመህ ትሞታለህ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኦል ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ዮናታና፥ ኔን ሀይቃና ዮፐ፥ ጾሳይ ታና ዎ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saa'ooli hawaadan yaageedda; «Yoonaataanaa, neeni hayk'k'ana d'ayooppe, S'oossay taana wod'o!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7oolikka, «Iita miish ta bolla ehida Yoonataanee! Neni hayqqontta aggiko GODAY ta bolla pirdo» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኦሊካ፥ «ኢታ ሚሽ ታ ቦላ ኤሂዳ ዮናታኔ! ኔኒ ሃይቆንታ ኣጊኮ ጎዳይ ታ ቦላ ፒርዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦል፥ “ዮናታና፥ ኔኒ ሀይቆና እፅኮ፥ ፆሲ ታና ፕርዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7oli, “Yoonataana, neeni hayqonna ixiko, Xoossi tana pirdo” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሳኦልም፣ “ዮናታን፣ አንተ ካልተገደልህ እግዚአብሔር ይፍረድብኝ፣ የከፋም ነገር ያምጣብኝ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሳኦልም “እግዚአብሔር ይፍረድብኝ፤ አንተ ከሞት ቅጣት አታመልጥም!” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳኦል ድማ “ኦ ዮናታን፥ ሎሚ እንተ ዘይሞይትካስ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይግበረኒ፤ ከምዙይውን ይወስኸኒ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሳኦል ድማ፡ ዎ ዮናታን፡ ኣምላኽ ከምዚ ይግበረኒ፡ ከምዚውን ይወስኸኒ፡ ሞት ክትመውት ኢኻ፡ በለ።