1 Samuel 14:51 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ቂሽ ድማ ኣቦ ሳኦል ነበረ። ኔር ኣቦ ኣብኔር ድማ ወዲ ኣቢኤል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሳ​ኦ​ልም አባት ቂስ ነበረ፤ የአ​ቤ​ኔ​ርም አባት የአ​ብ​ኤል ልጅ የያ​ሚን ልጅ ኔር ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሳኦልም አባት ቂስ ነበረ፤ የአበኔርም አባት ኔር የአቢኤል ልጅ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሳኦል አባት ቂስና የአበኔር አባት ኔር የአቢኤል ልጆች ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኦላ አዉዋ ቂስነ አባኔራ አዉዋ ኔር አቢኤላ ናና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saa'oola aawuwaa K'iisinne Abaneera aawuwaa Neeri Abii'eela naanaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Sa7oole aawa Qiiseynne Abineere aawa Neerey Abi7eele nayta.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኦሌ ኣዋ ቂሴይኔ ኣቢኔሬ ኣዋ ኔሬይ ኣቢኤሌ ናይታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦላ አዋ ቂስነ አበኔራ አዋ ኔር አብኤላ ናይታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7ola aawa Qiisinne Abeneera aawa Neeri Abi7eela nayta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሳኦል አባት ቂስና የአበኔር አባት ኔር ሁለቱም የአቢኤል ልጆች ነበሩ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም የሳኦል አባት ቂስና የአበኔር አባት ኔር የአቢኤል ልጆች ነበሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ቂስ ኣቦ ሳኦልን ኔር ኣቦ ኣበኔርን ድማ ደቂ ኣቢኤል እዮም።
Amharic Tigrinya 2011
ቂስ ኣቦ ሳኦልን ኔርኣቦ ኣብኔርን ድማ ደቂ ኣቢኤል እዮም።