1 Samuel 15:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዕልወት ከም ሓጢኣት ጥንቆላ እዩ፣ ድርቅና ድማ ኣበሳን ኣምልኾ ጣኦትን እዩ። ቃል እግዚኣብሄር ስለ ዝነጸግካ፡ ንሱ እውን ንጉስ ክትከውን ነጺጉካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ኀጢኣት እንደ ምዋርተኝነት ናትና አምልኮተ ጣዖትም ደዌንና ኀዘንን ያመጣል። የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዓመፀኝነት እንደ ምዋርተኛ ኃጢአት፥ እልከኝነትም ጣዖትንና ተራፊምን እንደ ማምለክ ነው፤ የእግዚአብሔርን ቃል ንቀሃልና እግዚአብሔር ንጉሥ እንዳትሆን ናቀህ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዐመፅ እንደ ሟርተኛነት ያለ ኃጢአት፥ እልኸኝነትም እንደ ጣዖት አምልኮ ያለ ክፉ ነገር ነው፤ አንተ የጌታን ቃል ንቀሃልና እርሱም ንጉሥ እንዳትሆን ንቆሃል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አያዉ ጎፐ፥ ብያዌ ሻሬችያ ናጋራ ማላ፤ ቃይ ኦቶረትያዌ ኤቃዉ ጎይንያ እታተ ማላ። ኔን መና ጎዳ ቃላ እጼዳ ድራዉ፥ እ ኔን ካትያ ግድያዋ እጼዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Ayaw gooppe, d'ibiyaawe shareechchiyaa nagaraa mala; k'ay otorettiyaawe eek'aw goynniyaa itatetsaa mala. Neeni Med'inaa Godaa k'aalaa is's'eedda diraw, I neeni kaatiyaa gidiyaawaa is's'eedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Makkallay maroththo mala nagara; agga ixxay eeqa xoossas goyno mala iita; neni GODAA qaalaa kadhida gishshas izikka neni kawo gidontta mala nena kadhides» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማካላይ ማሮ ማላ ናጋራ፤ ኣጋ ኢጻይ ኤቃ ጾሳስ ጎይኖ ማላ ኢታ፤ ኔኒ ጎዳ ቃላ ካዳ ጊሻስ ኢዚካ ኔኒ ካዎ ጊዶንታ ማላ ኔና ካዴስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጌላተ ማሮ ናጋራ መላ፤ ቃስ ኦቶሮይ ኢታ ኤቃ ጎይኖ መላ። ኔኒ ጎዳ ቃላ እፅዳ ግሾ ጎዳይ ነ ካዎ ግዶና መላ እፅስ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Geellatethi marotho nagara mela; qassi otoroy iita eeqa goyinno mela. Neeni Godaa qaala ixida gisho Goday ne kawo gidonna mela ixis” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዐመፅ እንደ ጥንቈላ ያለ ኀጢአት፣ እልኸኝነትም እንደ ጣዖት አምልኮ ያለ ክፉ ነገር ነው። አንተ የእግዚአብሔርን ቃል ስለ ናቅህ፣ እርሱም ንጉሥ እንዳትሆን ንቆሃል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በእግዚአብሔር ላይ ማመፅ እንደ ሟርተኛነት፥ የትዕቢት እልኸኛነትም ጣዖትን በማምለክ ኃጢአት እንደ መሥራት ይቈጠራል፤ አንተ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ስለ ተውክ በንጉሥነትህ እንዳትቀጥል እርሱም አንተን ትቶሃል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዓመፅ፥ ከም ሓጢኣት ጥንቍልና፥ ህልኽ ከዓ፥ ከም ምምላኽ ጣዖትን ተራፊምን እዩ። ንስኻ ቃል እግዚኣብሄር ስለ ዝነዓቕካ፥ እግዚኣብሄር ከዓ ንጉስ ከይትኸውን ነዓቐካ”
Amharic Tigrinya 2011
ዕልወትሲ ሓጢኣት ጥንቊልና እዩ፡ ህልኽ ከኣ ምምላኽ ጣኦትን ትራፊምን እዩ። ንቓል እግዚኣብሄር ስለ ዝነዐቕካዮ፡ ንሱ ኸኣ ከይትነግስ ነዐቐካ፡ በለ።