1 Samuel 15:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ከምኡ እውን ሓይሊ እስራኤል ኣይሕሱን ኣይክንሳሑን እዮም፣ ምኽንያቱ ንሱ ንስሓ ዝደሊ ሰብ ስለዘይኮነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እስራኤል ለሁለት ይከፈላል፤ ከእንግዲህም አይሰበሰብም፤ እግዚአብሔርም እንደ ሰው የሚጸጸት አይደለምና አይጸጸትም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የእስራኤል ኃይል እንደ ሰው የሚጸጸት አይደለምና አይዋሽም አይጸጸትምም አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የእስራኤል ክብር የሆነው እርሱ አይዋሽም፤ አይጸጸትምም፤ እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እስራኤልያ ቦንቹ ዎርዶተና፥ ዎይ ባረ ቆፋ ላመና፤ አያዉ ጎፐ፥ ባረ ቃላ ላማናዉ እ አሳ ግደና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Israa'eeliyaa Bonchchuu worddotenna, woy bare k'ofaa laammenna; ayaw gooppe, bare k'aalaa laammanaw I asaa gidenna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele bonchcho gidida GODAY wordotenna; modhettenna; gaasoykka modhettanaas izi ase gidenna» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስራኤሌ ቦንቾ ጊዲዳ ጎዳይ ዎርዶቴና፤ ሞቴና፤ ጋሶይካ ሞታናስ ኢዚ ኣሴ ጊዴና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስራኤለ ቦንቾይ፥ ፆሳይ ዎርዶተና ዎይኮ ባ ቆፋ ላመና፤ ባ ቃላ ላማናዉ እ አስ ግደና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Isra7eele bonchoy, Xoossay wordotenna woyko ba qofaa laammenna; ba qaala laammanaw I asi gidenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የእስራኤል ክብር የሆነው እግዚአብሔር አይዋሽም፤ አይጸጸትምም፤ እርሱ ይጸጸት ዘንድ ሰው አይደለምና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የእስራኤል ክብር የሆነ እግዚአብሔር አያብልም፤ ሐሳቡንም አይለውጥም፤ እርሱ እንደ ሰው ስላልሆነ ሐሳቡን አይለውጥም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ሓይሊ እስራኤል፥ ከይናሳሕ ሰብ ኣይኮነን እሞ፥ ንሱ ኣይሕሱን፤ ኣይናሳሕንውን እዩ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ጽንዓት እስራኤልሲ ኸይጥዐስ ሰብ ኣይኰነን እሞ፡ ኣይሕሱን ኣይጥዐስን ከኣ፡ በሎ።