1 Samuel 16:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ሳኦል ንገሮቱ፡ ጽቡቕ ክጻወት ዝኽእል ሰብ ኣምጽኡለይ እሞ ናባይ ኣምጽኡለይ በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳኦ​ልም ብላ​ቴ​ኖ​ቹን፥ “መል​ካም አድ​ርጎ በገና መም​ታት የሚ​ችል ሰው ፈል​ጋ​ችሁ አም​ጡ​ልኝ” አላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳኦልም ባሪያዎቹን። መልካም አድርጎ በገና መምታት የሚችል ሰው ፈልጋችሁ አምጡልኝ አላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ሳኦል አገልጋዮቹን፥ “መልካም አድርጎ በገና መደርደር የሚችል ሰው ፈልጋችሁ አምጡልኝ” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኦል ባረ ቆማቱዋ፥ “ዲ ሎይደ ዲጽያ አሳ ኮዪደ፥ ታዉ አኪደ ዪተ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saa'ooli bare k'oomatuwaa, «Diitsaa loytsiide diis's'iyaa asaa koyiide, taw akkiide yiite» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Sa7ooli ba ashkarata, «Bagana lo7eththi shoch dandayzaade taas koyi ehite» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ሳኦሊ ባ ኣሽካራታ፥ «ባጋና ሎኤ ሾች ዳንዳይዛዴ ታስ ኮዪ ኤሂቴ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦል ባ አይለታ፥ “ዲ ዲፅያ አስ ኮይድ ታዉ ኤህተ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7oli ba aylleta, “Diithi diixiya asi koyidi taw ehite” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሳኦል አገልጋዮቹን፣ “መልካም አድርጎ በገና መደርደር የሚችል ሰው ፈልጋችሁ አምጡልኝ” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሳኦልም “በገና በመደርደር የታወቀ ሰው ፈልጋችሁ አምጡልኝ” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሳኦል ድማ ንኣገልገልቱ “እምበኣር ፅቡቕ ገይሩ በገና ዝወቅዕ ሰብ ደሊኹም ርኸቡለይ እሞ ናባይ ኣምፅኡለይ” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ሳኦል ድማ ንገላውኡ፡ እምበኣር ጽቡቕ ዚወቅዕ ሰብ ርኣዩለይ እሞ ናባይ ኣምጽኡለይ፡ በሎም።