1 Samuel 16:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ሳኦል ናብ እሴይ ልኡኻት ልኢኹ፡ ነቲ ምስ ኣባጊዕ ዘሎ ዳዊት ወድኻ ስደደለይ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሳኦልም ወደ እሴይ መልእክተኞችን ልኮ፥ “ከመንጋዎችህ ጋር ያለውን ልጅህን ዳዊትን ላክልኝ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሳኦልም ወደ እሴይ መልክተኞች ልኮ። ከበጎች ጋር ያለውን ልጅህን ዳዊትን ላክልኝ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ሳኦል፥ “ከበጎች ጋር ያለውን ልጅህን ዳዊትን ላክልኝ” ሲል መልክተኞችን ወደ እሴይ ላከ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና፥ ሳኦል እሰያኮ ኪቲደ፥ “ነ ዶርሳ ሄምያ ነ ናኣ ዳዊታ ታዉ የዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina, Saa'ooli Isseyakko kiittiide, «Ne dorssaa heemmiyaa ne na'aa Daawita taw yedda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Sa7ooli, «Ne dorsatakkon diza ne naa Dawite yedda» giidi Isseyekko qasttanneta kiittides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ሳኦሊ፥ «ኔ ዶርሳታኮን ዲዛ ኔ ና ዳዊቴ ዬዳ» ጊዲ ኢሴዬኮ ቃስታኔታ ኪቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳኦል እሰየኮ ኪትድ፥ “ዶርሰ ሄምያ ነ ናኣ ዳዊታ ታዉ የዳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saa7oli Isseyeko kiittidi, “Dorse heemmiya ne na7aa Dawita taw yedda” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚያም ሳኦል፣ “ከበጎች ጋር ያለውን ልጅህን ዳዊትን ላክልኝ” ሲል መልክተኞችን ወደ እሴይ ላከ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ሳኦል ወደ እሴይ መልእክተኞች ልኮ “የበጎች እረኛ የሆነውን ልጅህን ዳዊትን ላክልኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ ሳኦል ንእሴይ “እቲ መጓሰ ኣባጊዕኻ ዝሕሉ ወድኻ ዳዊት ስደደለይ” ኢሉ ልኡኻት ሰደደሉ።
Amharic Tigrinya 2011
ሽዑ ሳኦል ንእሴይ፡ እቲ ምስ ኣባጊዕ ዘሎ ወድኻ ዳዊት ስደደለይ፡ ኢሉ ልኡኻት ሰደደሉ።