1 Samuel 16:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ክፉእ መንፈስ ኣምላኽ ኣብ ልዕሊ ሳኦል ምስ ኣተወ ድማ፡ ዳዊት ነታ ጽሕዲ ሒዙ ብኢዱ ተጻወተ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ ያ ክፉ መንፈስ በሳኦል ላይ በሆነ ጊዜ ዳዊት በገና ይዞ በእጁ ይመታ ነበር፤ ሳኦልንም ደስ ያሰኘው፥ ያሳርፈውም ነበር፥ ክፉው መንፈስም ከእርሱ ይርቅ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም ሆነ፤ ከእግዚአብሔር ዘንድ ክፉ መንፈስ በሳኦል ላይ በሆነ ጊዜ ዳዊት በገና ይዞ በእጁ ይመታ ነበር፤ ሳኦልንም ደስ ያሰኘው ያሳርፈውም ነበር፥ ክፉ መንፈስም ከእርሱ ይርቅ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ክፉው መንፈስ ከእግዚአብሔር ተልኮ በሳኦል ላይ በሚመጣበት ጊዜ፥ ዳዊት በገናውን ይዞ ይደረድር ነበር፤ ሳኦልም ይሻለው ነበር፤ ክፉውም መንፈስ ከእርሱ ይርቅ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ስምና፥ ጾሳፐ ኪተቴዳ ኢታ አያናይ ሳኦላ ኦይቂያ ዎደ ኡባን፥ ዳዊተ ዲ አኪደ ባረ ኩሽያን ዲጸ፤ ኢታ አያናይ አ የድያ ድራዉ፥ ሳኦላዉ ኬኬነ እ ፓጼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe simmina, S'oossaappe kiitetteedda iita ayyaanay Saa'oola oyk'k'iyaa wode ubbaan, Daawite diitsaa akkiide bare kushiyan diis's'e; iita ayyaanay Aa yeddiyaa diraw, Saa'oolaw keekeenne I pas'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAAPPE azazettidi iita ayanay Sa7oole bolla yiza wode Dawiti bagana shocishin Sa7ooles lo7ees; iita ayanaykka iza bollafe haakkees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳፔ ኣዛዜቲዲ ኢታ ኣያናይ ሳኦሌ ቦላ ዪዛ ዎዴ ዳዊቲ ባጋና ሾጪሺን ሳኦሌስ ሎኤስ፤ ኢታ ኣያናይካ ኢዛ ቦላፌ ሃኬስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ስምን፥ ፆሳፈ ኪተትዳ ኢታ አያናይ ሳኦላ ኦይክያ ዎደ ኡባን ዳዊቲ ዲ ኤክድ ዲፄስ። እ ዲፅያ ዎደ ኢታ አያናይ ሳኦላ የዴስነ እያዉ ሎኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe simmin, Xoossafe kiitetida iita ayyaanay Saa7ola oykiya wode ubban Dawiti diithi ekidi diixees. I diixiya wode iita ayyaanay Saa7ola yeddeesinne iyaw lo77ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ክፉው መንፈስ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሳኦል ላይ በሚመጣበት ጊዜ፣ ዳዊት በገናውን ይዞ ይደረድር ነበር፤ ሳኦልም ይሻለው ነበር፤ ክፉውም መንፈስ ከእርሱ ይርቅ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚያም ጊዜ ጀምሮ ከእግዚአብሔር የተላከ ክፉ መንፈስ በሳኦል ላይ በሚመጣበት ጊዜ ሁሉ ዳዊት በገናውን አንሥቶ ይደረድራል፤ ክፉውም መንፈስ ለቆት ስለሚሄድ ሳኦል እየተሻለው እንደገና ጤናማ ይሆናል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኻብ ኣምላኽ ዝተልኣኸ ኽፉእ መንፈስ ኣብ ሳኦል ክመፅእ እንተሎ ዳዊት በገና ሒዙ ብኢዱ ይወቅዕ ነበረ። ንሳኦልውን የሐጕሶ ነበረ፤ የዕርፎውን ነበረ፤ እቲ ኽፉእ መንፈስውን ካብኡ ይርሕቕ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ኰነ ኸኣ፡ ንሳኦል እቲ ኽፋእ መንፈስ ካብ ኣምላኽ ምስ መጾ፡ ደዊት በገና ወሲዱ ብኢዱ ይወቅዕ ነበረ። ሽዑ ንሳኦል ይፈዂሶን ይሕሾን ነበረ፡ እቲ ኽፋእ መንፈስውን የግልሰሉ ነበረ።