1 Samuel 17:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ግና ኣብ ቤተልሄም ኣባጊዕ ኣቦኡ ኪጓስይ ካብ ሳኦል ተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም የአባቱን በጎች ለመጠበቅ ከሳኦል ዘንድ ወደ ቤተ ልሔም ይመላለስ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም የአባቱን በጎች ለመጠበቅ ከሳኦል ዘንድ ወደ ቤተ ልሔም ይመላለስ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊት ግን የአባቱን በጎች ለመጠበቅ ከሳኦል ዘንድ ወደ ቤተልሔም ይመላለስ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ዳዊተ ባረ አዉዋ ዶርሳቱዋ ሄማናዉ ሳኦላ ማታፐ ቤተሌመ ስመረቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
shin Daawite bare aawuwaa dorssatuwaa heemmanaw Saa'oola mataappe Beeteleeme simerettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti gidikko ba aawa dors heemmanaas Sa7oole matappe Beeteliheeme simerettishe dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ጊዲኮ ባ ኣዋ ዶርስ ሄማናስ ሳኦሌ ማታፔ ቤቴሊሄሜ ሲሜሬቲሼ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ዳዊቲ ባ አዋ ዶርሳታ ሄማናዉ ሳኦላ ማታፐ ቤተለመ ስመረቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Dawiti ba aawa dorsata heemmanaw Saa7ola matape Beeteleme simeretees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊት ግን የአባቱን በጎች ለመጠበቅ ከሳኦል ዘንድ ወደ ቤተ ልሔም ይመላለስ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊት በየጊዜው ከሳኦል ዘንድ እየተመላለሰ በቤተልሔም የአባቱን በጎች ይጠብቅ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ካብ ሳኦል ከይዱ ኣባጊዕ ኣቦኡ ኣብ ቤተ ልሔም ክሕሉ ይመላለስ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ከኣ ካብ ሳኦል ከይዱ ኣባጊዕ ኣቦኡ ኣብ ቤትልሄም ኪሕሉ ይመላለስ ነበረ።