1 Samuel 17:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ዳዊት ድማ ሰረገላኡ ኣብ ኢድ እቶም ሓለውቲ ገዲፉ ናብ ሰራዊት ጎየየ እሞ መጺኡ ንኣሕዋቱ ሰላም በሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም ዕቃውን በዕቃ ጠባቂው እጅ አኖረው፤ ወደሚዋጉበትም ሮጦ ሄደ፤ የወንድሞቹንም ደኅንነት ጠየቀ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም ዕቃውን በዕቃ ጠባቂው እጅ አኖረው፥ ወደ ሠራዊቱም ሮጠ፥ የወንድሞቹንም ደኅንነት ጠየቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ዳዊት ዕቃውን ከስንቅ ጠባቂው ዘንድ አስቀምጦ ወደ ጦሩ ግንባር ሮጠ፤ ወንድሞቹንም አግኝቶ ደኅንነታቸውን ጠየቀ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊተ ባረ አሄዳ ሚሻ ሽንቃ ናግያዋ ኩሽያን ዎደ፥ ኦላ ሳልፕያ ዎጽ ቢደ፥ ባረ እሻቱዋ ሳሮቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawite bare aheedda miishshaa shink'k'aa naagiyaawaa kushiyan wotsiide, olaa salppiyaa wos's'i biide, bare ishatuwaa saroteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti ba efida shinqeza naagizayssa matan woththidi asay olettizaso woxxides; ba ishata demmidi istta lo7eteth oychchides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ዳዊቲ ባ ኤፊዳ ሺንቄዛ ናጊዛይሳ ማታን ዎዲ ኣሳይ ኦሌቲዛሶ ዎጺዴስ፤ ባ ኢሻታ ዴሚዲ ኢስታ ሎኤቴ ኦይቺዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ዳዊቲ ባ ኤህዳባ ሽንቀ ናገይሳ ኩሸን ዎድ፥ ኦላ ሳልፕያ ግዶ ዎፅ ብድ፥ ባ እሻታ ሳሮስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Dawiti ba ehidaba shinqe naageysa kushen wothidi, olaa salpiya giddo woxi bidi, ba ishata sarothis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ዳዊት ዕቃውን ከስንቅ ጠባቂው ዘንድ አስቀምጦ ወደ ጦሩ ግንባር ሮጠ፤ ወንድሞቹንም አግኝቶ ደኅንነታቸውን ጠየቀ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊትም የያዘውን ምግብ ለስንቅ ጠባቂው ትቶ ወደ ጦሩ ግንባር እየሮጠ ወደ ወንድሞቹ ሄደ፤ ስለ ደኅንነታቸውም ጠየቃቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ዳዊት ድማ ነቲ ምስኡ ዝነበረ ኣቑሑ ኣብ ኢድ ሓላዊ ኣቑሑ ሓዲጉ ናብቲ ሰልፊ ጐየየ፤ መፂኡ ኸዓ ነሕዋቱ ደሓን ምህላዎም ጠየቖም።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ ነቲ ምሱ ዝነበረ ኣቓሑ ኣብ ኢድ ሓላው ኣቓሑ ሐዲጉ ናብቲ ሰልፊ ጐየየ፡ መጺኡ ኸኣ ነሕዋሩ ደሓን ምህላዎም ሐተቶም።