1 Samuel 17:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ብዘይካዚ፡ ዳዊት ከምዚ በለ፦ እቲ ካብ ጽፍሪ ኣንበሳን ካብ ጽፍሪ ድብን ዘድሓነኒ እግዚኣብሄር፡ ካብ ኢድ እዚ ፍልስጥኤማዊ እዚ ኼድሕነኒ እዩ። ሽዑ ሳኦል ንዳዊት፡ ኪድ እግዚኣብሄር ምሳኻ ኪኸውን እዩ በሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ዳዊትም፥ “ከአንበሳና ከድብ እጅ ያስጣለኝ እግዚአብሔር ከዚህ ያልተገረዘ ፍልስጥኤማዊ እጅ ያስጥለኛል” አለ። ሳኦልም ዳዊትን፥ “ሂድ፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሁን” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ዳዊትም። ከአንበሳና ከድብ እጅ ያስጣለኝ እግዚአብሔር ከዚህ ፍልስጥኤማዊ እጅ ያስጥለኛል አለ። ሳኦልም ዳዊትን። ሂድ፥ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሆናል አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከአንበሳ መዳፍና ከድብ መንጋጋ ያዳነኝ ጌታ አሁንም ከዚህ ፍልስጥኤማዊ እጅ ያድነኛል።” ሲል ዳዊት ተናገረ። ሳኦልም ዳዊትን፥ “ሂድ፤ ጌታ ካንተ ጋር ይሁን!” አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጋሙዋነ ባባን ጹጉንፐ ታና አሼዳ መና ጎዳይ ሀ ፕልስጼምያ ኩሽያፐካ አሻናዋ” ያጌዳ። ሳኦል ዳዊታ፥ “ባ፤ መና ጎዳይ ኔናና ግዶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gaammuwaanne babbantsa s'uguntsaappe taana ashsheeda Med'inaa Goday ha Piliss's'eemiyaa kushiyaappekka ashshanawaa» yaageedda. Saa'ooli Daawita, «Ba; Med'inaa Goday neenana gido» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Tana gaammofenne zardo achchafe ashshida GODAY ha7ikka ha Filisxeeme addeza kusheppe ashshana» gides; Sa7oolikka zaaridi, «Ba, GODAY nenara gido» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ታና ጋሞፌኔ ዛርዶ ኣቻፌ ኣሺዳ ጎዳይ ሃኢካ ሃ ፊሊስጼሜ ኣዴዛ ኩሼፔ ኣሻና» ጊዴስ፤ ሳኦሊካ ዛሪዲ፥ «ባ፥ ጎዳይ ኔናራ ጊዶ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጋሞፈነ ጋርማፌለፐ ታና አሽዳ ጎዳይ፥ ሀ ፍልስፄመ አድያ ኩሸፐ ታና አሻና” ያግስ። ሳኦል ዳዊታኮ፥ “ባ፥ ጎዳይ ኔራ ግዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gaammofenne garmafeelepe tana ashshida Goday, ha Filisxeeme addiya kushepe tana ashshana” yaagis. Saa7oli Dawitako, “Ba, Goday neera gido” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከአንበሳ መዳፍና ከድብ መንጋጋ ያዳነኝ እግዚአብሔር አሁንም ከዚህ ፍልስጥኤማዊ እጅ ያድነኛል።” ሳኦልም፣ “ሂድ፤ እግዚአብሔር ካንተ ጋር ይሁን” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከአንበሳና ድብ ያዳነኝ እግዚአብሔር ከዚህም ፍልስጥኤማዊ እጅ ያድነኛል።” ሳኦልም “መልካም ነው! እንግዲህ ሂድ፤ እግዚአብሔርም ከአንተ ጋር ይሁን!” ሲል መለሰለት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
መሊሱ ድማ “እቲ ኻብ ኢድ ኣንበሳን ካብ ኢድ ድብን ዘድሓነኒ እግዚኣብሄር፥ ካብ ኢድ እዝ ፍልስጥኤማዊ እዙይውን ከድሕነኒ እዩ” በለ። ሳኦል ከዓ ንዳዊት “እምበኣር ኪድ፤ እግዚኣብሄር ምሳኻ ይኹን” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ዳዊት ድማ፡ እቲ ኻብ ኢድ ኣንበሳን ካብ ኢድ ድብን ዘድሐነኒ እግዚኣብሄር፡ ንሱ ኻብ ኢድ እዚ ፍልስጥኤማዊ እዚ ኼድሕነኒ እዩ፡ በለ። ሳኦል ከኣ ንዳዊት፡ ኪድ፡ እግዚኣብሄር ምሳኻ ይኹን፡ በሎ።