1 Samuel 17:42 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ፍልስጥኤማዊ ንዳዊት ንየው ነጀው ጠሚቱ ምስ ረኣዮ፡ ንእሽቶን ቐይሕን ጽባቐን ስለ ዝነበረ፡ ንዒቑዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ጎልያድም ዳዊትን ትኩር ብሎ አየው፤ ቀይ ብላቴና፥ መልኩም ያማረ ነበረና ናቀው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ጎልያድም ዳዊትን ትኵር ብሎ አየው፤ ቀይ ብላቴና መልኩም ያማረ ነበረና ናቀው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሱም ዳዊትን ትኩር ብሎ ሲያየው፥ ደም ግባት ያለው፥ መልከ መልካምና ልጅ ነበር፤ ስለዚህ በንቀት ዐይን ተመለከተው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ ዳዊታ ትሽ ኦ ጼሊደ፥ ዳዊተ ናኣ ግዴዳዋነ ማላ ሎአነ አርሳ ግዴዳዋ በኢደ ካዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I Daawita tishshi ootsi s'eelliide, Daawite na'aa gideeddawaanne malaa lo"anne arssa giddeeddawaa be'iide kad'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi Dawite tishshi histti xeellishin kaysha, mala lo7onne qeeri issi ayfe naa gidida gishshas iza kadhides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ዳዊቴ ቲሺ ሂስቲ ጼሊሺን ካይሻ፥ ማላ ሎኦኔ ቄሪ ኢሲ ኣይፌ ና ጊዲዳ ጊሻስ ኢዛ ካዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ዳዊታ ትሽ ኦ ፄልድ፥ ዳዊቲ አርሰ፥ ማላ ሎኦነ ናአ ግደይሳ በእድ ካስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I Dawita tishshi oothi xeellidi, Dawiti aarise, mala lo77onne na7a gideysa be7idi kadhis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሱም ዳዊትን ትኵር ብሎ ሲያየው፣ ደም ግባት ያለው፣ መልከ መልካምና አንድ ፍሬ ልጅ ነበር፤ ስለዚህ ናቀው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዳዊት ቀይ፥ መልከ መልካም፥ ትንሽ ልጅ ስለ ነበረ ዳዊትን ጎልያድ ትኲር ብሎ ባየው ጊዜ በንቀት ዐይን ተመለከተው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ፍልስጥኤማዊ ጐልያድ ከዓ ንዳዊት ኣተኲሩ ምስ ረአዮ፥ ንሱ ቐይሕ መልክዐኛ መንእሰይ ነበረ እሞ ነዓቖ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ፍልስጥኤማዊ ኸኣ ንዳዊት ተኲሩ ምስ ረኣዮ፡ ንሱ ቐይሕ መልክዔኛ ኰተት ነበረ እሞ፡ ነዐቖ።