1 Samuel 17:43 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቲ ፍልስጥኤማዊ ንዳዊት፡ በትሪ ሒዝካ ናባይ ዝመጻእካ ከልቢ ድየ፧ እቲ ፍልስጥኤማዊ ድማ ንዳዊት ብኣማልኽቱ ረገሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ፍልስጥኤማዊውም ዳዊትን፥ “በትርና ድንጋይ ይዘህ የምትመጣብኝ እኔ ውሻ ነኝን?” አለው። ዳዊትም፥ “የለም ከውሻ ትከፋለህ” አለው። ፍልስጥኤማዊውም ዳዊትን በአምላኮቹ ረገመው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ፍልስጥኤማዊውም ዳዊትን። በትር ይዘህ የምትመጣብኝ እኔ ውሻ ነኝን? አለው። ፍልስጥኤማዊውም በአምላኮቹ ስም ዳዊትን ረገመው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ፍልስጥኤማዊውም ዳዊትን፥ “በትር ይዘህ የምትመጣብኝ እኔ ውሻ ነኝን?” አለው፤ በአማልክቱም ስም ረገመው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ዳዊታ፥ “ኔን ጋትማ ኦይቃደ ታ ቦላ ያናዉ፥ ታና ካና ጋድየ?” ያጌዳ፤ ባረ ጾሳቱዋ ሱንን ዳዊታ ሸቄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Daawita, «Neeni gatimaa oyk'k'aade ta bolla yaanaw, taana kanaa gaaddiyye?» yaageedda; bare s'oossatuwaa suntsan Daawita shek'k'eedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Filisxeeme addezi Dawite, «Laa, neni guufe ekkada ta bolla yaanaas ta nees kanee?» giidi ba eeqa xoossaa sunththan qanggides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ፊሊስጼሜ ኣዴዚ ዳዊቴ፥ «ላ፥ ኔኒ ጉፌ ኤካዳ ታ ቦላ ያናስ ታ ኔስ ካኔ?» ጊዲ ባ ኤቃ ጾሳ ሱንን ቃንጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ዳዊታኮ፥ “ኔኒ ፃምአ ኦይካዳ ታኮ ያናዉ ታና ካና ጋዲ?” ያግስ። ባ ፆሳታ ሱንን ዳዊታ ባድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I Dawitako, “Neeni xam7a oykada taako yaanaw tana kana gadii?” yaagis. Ba xoossata sunthan Dawita baaddis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ፍልስጥኤማዊውም ዳዊትን፣ “በትር ይዘህ የምትመጣብኝ እኔ ውሻ ነኝን?” አለው፤ በአማልክቱም ስም ረገመው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህም ጎልያድ ዳዊትን “በትር ይዘህ የምትመጣው እኔ ውሻ ነኝን” ካለው በኋላ በአማልክቱ ስም ረገመው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንዳዊት ከዓ “ብበትሪ እትመፀንስ ኣነ ኸልቢ ድየ?” በሎ፤ ብስም ኣማልኽቱ ድማ ረገሞ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ፍልስጥኤማዊ ድማ ንዳዊት፡ ብበትሪ እትመጻንስ፡ ኣነ ኸልቢዶ እየ በሎ። እቲ ፍልስጥኤማዊ ኸኣ ንዳዊት ብኣማልኽቱ ረገሞ።